Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ የሐይማኖት ተቋማት ጉባኤ ከሃገር ውጪ የመጀመሪያውን የመመስረቻ ጉባኤ አካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የሐይማኖት ተቋማት ጉባኤ የሠላም ግንባታ፣ የአብሮነትና የመከባበር የጋራ ዕሴቶችን አጠናክሮ መስራት የሚያስችለውን የመመስረቻ ጉባኤ ከሃገር ውጪ ለመጀመሪያ ጊዜ በአሜሪካ አካሄደ። ጉባኤው የኢትዮጵያ የሐይማኖት ተቋማት ጉባኤ ዋና…

በአዲስ አበባ ከ246 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቂርቆስ ክፍለ ከተማ እና በ246 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ ፕሮጀክቶች ተመረቁ። ፕሮጀክቶቹ ለ3 ሺህ 292 ሰዎች ጊዜያዊ እና ቋሚ የስራ ዕድል እንደሚፈጥሩም ተገልጿል፡፡ ከዚህ ባለፈም…

ሁለተኛው ዙር የህዳሴ ግድብ የውሃ ሙሌት የሶስቱ ሃገራት ብሄራዊ ገለልተኛ የተመራማሪዎች ቡድን ባዘጋጀው መርሃ ግብር መሰረት እንደሚካሄድ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በኦታዋ የኢፌዴሪ ኤምባሲ እና ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ጥምረት በካናዳ በጋራ ባዘጋጁት የዌቢናር ስብሰባ ላይ የህዳሴ ግድብን አስመልክተው መልዕክት አስተላልፈዋል። አቶ ደመቀ…

ሁለተኛው የኢትዮ-ብራዚል የጋራ ፖለቲካዊ ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሁለተኛው የኢትዮ-ብራዚል የጋራ ፖለቲካዊ ምክክር ተካሄደ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን እና የብራዚል አቻቸው አምባሳደር ኬኔት ዲኖሪንጋ የተሳተፉበት ሁለተኛው የኢትዮ-ብራዚል ፖለቲካዊ ምክክር የጋራ ክልላዊና ዓለም አቀፍ…

በስልጤ ዞን ለተጎጂዎች 46 ነጥብ 2 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በስልጤ ዞን በተፈጥሮ አደጋ ምክንያት ሀብት ንብረታቸው ለወደመባቸው ተጎጂዎች 46 ነጥብ 2 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ተደረገ፡፡ የገቢዎች ሚኒስቴርና የጉምሩክ ኮሚሽን በጎርፍ፣ በእሳት ቃጠሎ እና በመሬት መንሸራተት አደጋ…

በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን አንድ ወጣት ባጃጅ ውስጥ ያገኘውን 40 ሺህ ብር እና አልባሳት ለባለቤቱ መለሰ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን አንድ ወጣት ባጃጅ ውስጥ ያገኘውን 40 ሺህ ብር እና አልባሳት በታማኝነት ለባለቤቱ መለሰ፡፡ በዞኑ ዶዶታ ወረዳ አዋሽ ከተማ ነዋሪ የሆነው ወጣት ዑስማን አደም፥ ባጃጅ ውስጥ ያገኘውን ንብረትነቱ የአቶ አስናቀ አየለ…

የአፍሪካ፣ ካሪቢያን እና የፓስፊክ መንግስታት ድርጅት ለዶ/ር አርከበ እቁባይ ድጋፉን ገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአፍሪካ፣ ካሪቢያን እና የፓስፊክ መንግስታት ድርጅት የአምባሳደሮች ኮሚቴ በኢትዮጵያ እና በአፍሪካ ህብረት ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት ዋና ዳይሬክተርነት በእጩነት ለቀረቡት ለዶክተር አርከበ እቁባይ ድጋፉን ገለፀ።…

በመዲናዋ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን መከላከል እና መቆጣጠር የሚያስችል የ2 ወራት ንቅናቄ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመዲናዋ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን መከላከል እና መቆጣጠር የሚያስችል የሁለት ወራት ንቅናቄ መጀመሩን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮወ ሃላፊ ዶክተር ዮሃንስ ጫላ ከፋና ዜና መጽሄት ጋር ባደረጉት ቆይታ፤ ንቅናቄው…

በፕሪሚየር ሊጉ ወላይታ ዲቻ ባህርዳር ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ወላይታ ዲቻ ባህርዳር ከተማን 2 ለ 0 አሸነፈ። የወላይታ ዲቻን ማሸነፊያ ግቦች በዘንድሮ የውድድር ዓመት ጥሩ ብቃት እያሳየ የሚገኘው ወጣቱ ተጫዎች ቸርነት ጉግሳ በ55ኛ እና 76ኛው ደቂቃዎች ላይ ማስቆጠሩን…

ዘጠነኛው የጨርቃጨርቅ እና ፋሽን ቴክኖሎጅ ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ በባህር ዳር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘጠነኛው የጨርቃጨርቅ እና ፋሽን ቴክኖሎጅ ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ነው። በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቴክስታይል እና ፋሺን ቴክኖሎጅ ኢንስቲቱዩት ባዘጋጀው በዚሁ ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ፥ ስለ ጥጥ፣…