በትግራይ ክልል የኮቪድ19 ነፃ የስልክ ጥሪ ማዕከልን በድጋሚ ስራ ለማስጀመር ስምምነት ላይ ተደረሰ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት በትግራይ ክልል የኮቪድ19 ነፃ የስልክ ጥሪ ማዕከልን በድጋሚ ስራ ለማስጀመር ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር በትብብር ለመስራት መስማማቱን አስታወቀ።
የጥሪ ማዕከሉ ከኮሮና ቫይረስ መረጃዎች በተጨማሪ ከወባ፣ ኩፍኝ ፣ ኮሌራ እና…