Fana: At a Speed of Life!

ሁለተኛው ዙር የህዳሴ ግድብ የውሃ ሙሌት የግብፅ ፍላጎት ላይ ተፅዕኖ አይኖረውም- የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለተኛው ዙር የህዳሴ ግድብ የውሃ ሙሌት የግብፅ ፍላጎት ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ አንደማይኖረው የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳሜህ ሹክሪ ገለፁ። ግብፅ በአስዋን ግድብ ያላት የውሃ ክምችት መተማመን እንደፈጠራላት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ተናግረዋል።…

በኢትዮጵያ በተለያየ የኢንቨስትመንት ዘርፍ ለተሰማሩ ባለሀብቶች ስለ 2013 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ ገለፃ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በተለያየ የኢንቨስትመንት ዘርፍ ለተሰማሩ ባለሀብቶች ስለ 2013 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርግብር ገለፃ ተደረገላቸው ። በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በተከናወነው ገለጻ በርካታ የውጭ ባለሀብቶች ተገኝተዋል። ባለሀብቶች…

በልብ እና ደም ቧንቧ በሽታዎች የተያዙ ሰዎች በከፋ የኮቪድ-19 ቫይረስ የመያዝ እድላቸው የሰፋ ነው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ጤና ሚኒስቴር እና ፖፑሌሽን ሰርቪስስ ኢንተርናሽናል የአስትራዜኒካ አካል ከሆነው ሄልዚ ኸርት አፍሪካ ፕሮግራም ጋር በመሆን የዘንድሮውን የአለም የደም ግፊት ቀን ጋር በተያያዘ በጋራ እየሰሩ መሆናቸው ተገለፀ። የዚህ አመት መሪ ቃል…

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ በ10 ወራት ውስጥ 36 ቢሊየን ብር የሚያወጡ ምርቶችን አገበያየ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ምርት ገበያ በ2013 በጀት ዓመት አስር ወራት 569 ሺህ 767 ሜትሪክ ቶን ምርት በ36 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ማገበያየቱን አስታወቀ። አጠቃላይ ግብይቱ የእቅዱን በመጠን 101 በመቶ በዋጋ 107 በመቶ ይሸፍናል ተብሏል፡፡…

ሁለተኛው ዙር የህዳሴ ግድብ የውሃ ሙሌት የግብፅ ፍላጎት ላይ ተፅዕኖ አይኖረውም- የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለተኛው ዙር የህዳሴ ግድብ የውሃ ሙሌት የግብፅ ፍላጎት ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ አንደማይኖረው የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳሜህ ሹክሪ ገለፁ። ግብፅ በአስዋን ግድብ ያላት የውሃ ክምችት መተማመን እንደፈጠራላት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ተናግረዋል።…

በዓለም አቀፍ ደረጃ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ያስከተለውን የኢኮኖሚ ጫና ለመቋቋም የሚደግፍ የ650 ቢሊየን ዶላር እንዲመደብ ተወሰነ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም አቀፍ ደረጃ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ያስከተለውን የኢኮኖሚ ጫና ለመቋቋም የሚደግፍ የ650 ቢሊየን ዶላር እንዲመደብ ተወሰነ። በፕሬዚንዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የተመራውና የገንዘብ ሚኒስትሩን ጨምሮ ሌሎች ኃላፊዎችን ያካተተው የኢትዮጵያ…

በአዲስ አበባ በትራፊክ አደጋ 46 ሰዎች ላይ የአካል ጉዳት መድረሱን አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ዛሬ ጠዋት 1:30 ላይ 61 ሰዎችን ጭኖ ወደ ባህር ዳር ይጓዝ የነበረ ታታ የህዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ ከቅጥቅጥ አይሱዙ ጋር በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 ተጋጭቶ በደረሰ የትራፊክ አደጋ 46 ሰዎች ላይ የአካል ጉዳት ጉዳት መድረሱን…

ግድቡ በመጭው ክረምት የቅድመ ምርት እንደሚጀምር ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በመጭው ክረምት የቅድመ ምርት እንደሚጀምር ተገለጸ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከተለያዩ የሃይማኖት ተቋማትና ሲቪክ ማህበራት ጋር በህዳሴው ግድብ ዙሪያ ተወያይቷል፡፡ በውይይቱ ላይ ግድቡ በክረምቱ የቅድመ ምርት…

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በማንዱራ ወረዳ ያስገነቡትን 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አስመረቁ 

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ጽሕፈት ቤት በመተከል ዞን ያስገነባውን 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አስመረቀ፡፡ ትምህርት ቤቱ በማንዱራ ወረዳ ወላምባ ቀበሌ የተገነባ ነው። የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት በመጀመሪያ ዙር በሁሉም ክልሎች…

አዋሽ ባንክ ለተለያዩ ተቋማት 17 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አዋሽ ባንክ ለተለያዩ ተቋማት 17 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር የገንዘብ ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ ባንኩ ማህበራዊ ኃላፊነት ግዴታውን ለመወጣት በኢሊሊ ኢንተርናሽናል ሆቴል ባዘጋጀው የድጋፍ መርሐ ግብር ነው ልዩ ትኩረት ለሚሹ ድርጅቶችና ተቋማት…