ከመተከል ዞን የተፈናቀሉ የአማራና የአገው ተወላጆችን ወደ ነበሩበት ለመመለስና በዘላቂነት መልሶ ለማቋቋም ስምምነት ተደረሰ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመተከል ዞን የተፈናቀሉ የአማራና የአገው ተወላጆችን ወደ ነበሩበት ለመመለስና በዘላቂነት መልሶ ለማቋቋም የአማራና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች የጋራ ስምምነት ላይ ደረሱ።
በዚህም ተፈናቃዮች ወደ ቀያቸው ሲመለሱ የፀጥታ ደህንነታቸውን…