የሀገር ውስጥ ዜና በ3 ሚሊየን ዩሮ የተገነባው የብዝሃ ሳተላይት መረጃ መቀበያና መቆጣጠሪያ ጣቢያ ተመረቀ Tibebu Kebede May 15, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብዝሃ ሳተላይት መረጃ መቀበያና መቆጣጠሪያ ጣቢያ ተመረቀ፡፡ በኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስና ቴክኖሎጂ የተገነባው ማዕከል ምርቃት በእንጦጦ ኦብዘርቫቶሪና ምርምር ማዕከል ነው የተከነዋነው፡፡ 3 ሚሊየን ዩሮ ወጪ የተደረገበት ማዕከል ግንባታ…
የሀገር ውስጥ ዜና እስካለፈው ረቡዕ ከ36 ሚሊየን በላይ መራጮች የድምፅ መስጫ ካርድ ወስደዋል Tibebu Kebede May 15, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) እስካለፈው ረቡዕ ግንቦት 4 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ በተደረገ የመራጮች ምዝገባ ከ36 ሚሊየን በላይ መራጮች መመዝገባቸውን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ብርቱካን ሚደቅሳ ተናገሩ። ቦርዱ በመራጮች ምዝገባ ሂደት እና ባጋጠሙ ችግሮች…
የሀገር ውስጥ ዜና መርካቶ ዘመናዊ የከተማ አውቶቡስ ተርሚናል ተመረቀ Tibebu Kebede May 15, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ200 ሚሊየን ብር የተገነባው መርካቶ ዘመናዊ የከተማ አውቶቡስ ተርሚናል ተመርቋል። ተርሚናሉ በአንድ ጊዜ ለ20 አውቶቡሶች አገልግሎት መስጠት የሚያስችል ሲሆን የራሳቸው መግቢያና መውጫ ያላቸው ሁለት ወለሎችም አሉት። 35 የሚደርሱ…
የሀገር ውስጥ ዜና የትምህርት ሚኒስቴር ራሳ ከተሰኘ የግል ኩባንያ ጋር በህንድ ነፃ የትምህርት እድል ለመስጠት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረመ Tibebu Kebede May 14, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር ራሳ ከተሰኘ የግል ኩባንያ ጋር በህንድ ነፃ የትምህርት እድል ለመስጠት የሚያስችል ስምምነት ተፈራርሟል። የነፃ የትምህርት እድሉ ከአጫጭር ስልጠና እስከ ፒ ኤች ዲ የሚደርሱ ፕሮግራሞችን የያዘ ነው ተብሏል። ስምምነቱን…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ100 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው አራት የአየር መቆጣጠሪያ ታወሮች ነገ ይመረቃሉ Tibebu Kebede May 14, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ከ100 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ አድርጎ ያስገነባቸው አራት የአየር መቆጣጠሪያ ታወሮች ነገ እንደሚመረቁ ተገለጸ፡፡ ታወሮቹ የተገነቡት በኦሮሚያ ክልል ባሌ ሮቤ ከተማ፣ በአማራ ክልል ኮምቦልቻ ፣ በሲዳማ…
የሀገር ውስጥ ዜና ባለፉት 10 ወራት ከማዕድን ዘርፍ 513 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ Tibebu Kebede May 14, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የማዕድንና ነዳጅ ዘርፍ ባለፉት ወራት በተለያዩ መንገዶች ማሻሻያና ማስተካከያ እየተደረገለት መሆኑ ተገለፀ፡፡ በዚህም ከፖሊሲ ማሻሻያ ጀምሮ አቅምን የማሳደጊያ ተግባራትም መከናወናቸውን የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስትሩ ኢንጂነር ታከለ ኡማ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ለይፋዊ ጉብኝት ጂቡቲ ገቡ Tibebu Kebede May 14, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለይፋዊ ጉብኝት ጂቡቲ ገቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጂቡቲው ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌህ በዓለ ሲመት ላይ ለመገኘት ወደ ጂቡቲ ማቅናታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡ ወቅታዊ፣ትኩስ…
የሀገር ውስጥ ዜና ዩ ኤስ ኤይድ ከ800 ሺህ ዶላር በላይ የሚገመት የሕክምና ቁሳቁሶችን ለትግራይ ክልል ድጋፍ አደረገ Tibebu Kebede May 14, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት ከ800 ሺህ ዶላር በላይ የሚገመት የሕክምና ቁሳቁሶችን ለትግራይ ክልል እንዲደርስ ለኢትዮጵያ የመድኃኒት አቅርቦት ኤጀንሲ ድጋፍ ማድረጉን ገልጿል፡፡ ድጋፉ በትግራይ ክልል ለሚገኙ 40 የጤና ተቋማትና ለሰባት የወረዳ ጤና…
የሀገር ውስጥ ዜና ከጁንታው ሃይል መካከል ማይካድራ ላይ ጭፍጨፋ በማድረግ ወደ ሱዳን የሄደው ሃይል ወደ ሁመራ ሊገባ ሲል ተደመሰሰ Tibebu Kebede May 14, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከጁንታው ሃይል መካከል ማይካድራ ላይ ጭፍጨፋ በማድረግ ወደ ሱዳን የሄደው ሃይል ወደ ሁመራ ሊገባ ሲል መደምሰሱን የመከላከያ ሚኒስትር የሃይል ስምሪት ሃላፊ ብርጋዴል ጀነራል ተስፋዬ አያሌው ገለፁ። ለወራት አሜሪካና ሱዳን ከሚገኙ የጁንታው አባላት…
የሀገር ውስጥ ዜና የአርባ ምንጭ ድልፋና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታልና የተለያዩ መሰረተ ልማቶች ተመረቁ Tibebu Kebede May 14, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአርባ ምንጭ ከተማ በ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ወጪ ግንባታቸው ከተጠናቀቁ ስድስት ልዩ ልዩ ፕሮጀክቶች መካከል የአርባ ምንጭ ድልፋና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል አፈ-ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ በተገኙበት ተመርቋል። በዛሬው እለት በከተማው ግንባታቸው…