Fana: At a Speed of Life!

በመቐለ ለሚገኙ ተፈናቃዮች ጊዜያዊ መጠለያ እየተሰራ ነው- ዶ/ር አብርሃም በላይ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)- በመቐለ ለሚገኙ ተፈናቃዮች ጊዜያዊ መጠሊያ እየተሰራ መሆኑን የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር አብርሃም በላይ አስታወቁ። ዘላቂ መፍትሔ እስኪገኝ ድረስ ክረምት ሳይገባ ጊዜያዊ መጠለያው ይገነባል…

የጎንደር ከተማን ሰላምና ደህንነት ለማወክ አቅደው የተንቀሳቀሱ ተጠርጣሪዎች እየተያዙ ነው – የጎንደር ከተማ ፖሊስ መምሪያ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) -የጎንደር ከተማን ሰላምና ደህንነት ለማወክ አቅደው የግድያና እና ወንብድና ወንጀል የሚፈፅሙ ተጠርጣሪዎች እየያዘ መሆኑን የጎንደር ከተማ ፖሊስ መምሪያ ገለፀ። የመመሪያው ሀላፊ ኮማንደር አየልኝ ታክሎ እንደገለፁት ከሰሞኑ በጎንደር…

ባለፉት 24 ሰዓታት 695 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 5 ሺህ 722 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 695 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 264 ሺህ 367 ደርሷል። በሌላ በኩል…

የዜጎችን አንድነትና ወንድማማችነት ማስጠበቅ  የሁሉም ሀላፊነት ነው-የሶማሌ ክልል የሰላምና አንድነት መድረክ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዜጎችን አንድነትና ወንድማማችነት ማስጠበቅ የሁሉም ሀላፊነት መሆኑን እና የክልሉንም ሆነ የሀገሪቱን ሰላምና ፀጥታ ለማወክ የሚንቀሳቀሱ አካላትና ኃይሎች ከተግባራቸው እንዲቆጠቡ የሶማሌ ክልል የሰላምና አንድነት መድረክ ጥሪ አቅርቧል። የሶማሌ…

በፕሪሚየር ሊጉ ሰበታ ከተማ በመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች ላይ ባስቆጠሩት ግብ ሀድያ ሆሳዕናን አሸነፉ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሰበታ ከተማ በመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች ላይ ባስቆጠሩት ግብ ሀድያ ሆሳዕናን አሸንፈዋል። የሰበታ ከተማን የማሸነፊያ ግቦች ኦሴ ማዊሊ በ45ኛውና 62ኛው ደቂቃዎች ላይ በፍፁም ቅጣት ምት ሲያቆጥር፤ የማሸነፊያውን ግብ…

በእስራኤል እና ፍልስጤም መካከል ያለው ግጭት ወደ ሙሉ ጦርነት እንዳያመራ ተሰግቷል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ከፈረንጆቹ 2014 በኋላ ከፍተኛውን ወታደራዊ እርምጃ እስራኤል እና ሀማስ አንዳቸው በአንዳቸው እየወሰዱ ይገኛሉ። ፍልስጤማውያን የእስራኤል ወታደሮች በአል አቅሳ መስጊድ ገብተው ወስደውታል ያሉትን እርምጃ ተከትሎ የተጀመረው ግጭት የበርካቶች…

ጠ/ሚ ዐቢይ ለዒድ አል ፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለ1 ሺህ 1442ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ “ዒድ አል ፈጥር” በቅዱሱ ረመዳን ወር መጨረሻ እና በሻወል ወር የመጀመሪያ ቀን ላይ የሚውል የጾም ወር ማጠናቀቂያ ታላቅ…

አምባሳደር ሂሩት የሹመት ደብዳቤያቸውን ለአውሮፓ ኮሚሽን ፕሬዚዳንት አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር ሂሩት ዘመነ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለአውሮፓ ኮሚሽን ፕሬዚዳንት አቀረቡ። ተቀማጭነታቸው በቤልጂየም፣ ብራስልስ ሆኖ በሉግዘምበርግ እና በአውሮፓ ህብረት ተቋማት የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ልዩ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሂሩት ዘመነ…

በፕሪሚየር ሊጉ ድሬ ዳዋ ከተማ ሲያሸንፍ አዳማና ጅማ አባ ጅፋር ወራጅ መሆናቸው ተረጋግጧል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ድሬ ዳዋ ከተማ ወልቂጤ ከተማን 2 ለ 1 አሸነፈ። የድሬ ዳዋን ማሸነፊያ ግቦች ሪችሞንድ አይንጎ በ45ኛው እና በ90ኛው ደቂቃዎች ላይ ሲያስቆጥር ፤ ወልቂጤን ከሽንፈት ያልታደገች ግብ አብዱልከሪም ወርቁ…

ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ ቃለ መሃላ ፈጸሙ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኡጋንዳው ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ ቃለ መሃላ ፈጸሙ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ለቀጣዮቹ ስድስት አመታት ሃገራቸውን በፕሬዚዳንትነት ለመምራት ዛሬ በይፋ ቃለ መሀላ ፈጽመዋል፡፡ ሙሴቬኒ ባለፈው ጥር ወር በተካሄደው ምርጫ ማሸነፋቸው ይታወሳል፡፡…