Fana: At a Speed of Life!

ዶ/ር ኢ/ር ስለሺ በኢትዮጵያ ከስዊድን አምባሳደር ጋር በአረንጓዴ ልማትና በህዳሴ ግድብ ድርድር ዙሪያ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 6 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዉሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጅነር ስለሺ በቀለ በኢትዮጵያ ከስዊድን አምባሳደር ሃንስ ሉንድኩዊስት ጋር ተወያዩ። በውይይታቸውም ከኮቪድ 19 በኋላ የተሻለ ነገር መፍጠር በሚቻልበት እና በአረንጓዴ ልማት ዙሪያ ተወያይተዋል።…

ልዩ ጣዕም ያላቸው የኢትዮጵያ ቡናዎች በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት ጣዕማቸውና ጥራታቸው ሊቀንስ ይችላል-ጥናት

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 6 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ልዩ ጣዕም ያለው የኢትዮጵያ ቡና በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት ጣዕሙ ሊቀንስ እና ሊቀየር እንደሚችል አንድ ዓለም አቀፍ ጥናት አመለከተ። በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት ወደ ፊት ኢትዮጵያ የተለየ ጣዕም ካለው ቡናዋ ይልቅ ጣዕሙ የማይወደደው…

ሱዳን የኢትዮጵያን ድንበር በመውረር የአፍሪካ ቀንድን ሰላምና ደህንነት አደጋ ላይ ጥላለች- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 6 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የወቅቱ የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታ ድርጅት (ኢጋድ) ሊቀመንበር ሱዳን የኢትዮጵያን ድንበር በመውረር የአፍሪካ ቀንድን ሰላምና ደህንነት አደጋ ላይ የሚጥል ተግባር ላይ መሰማራቷ የሚያሳዝን ነው ሲል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።…

በግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ ግብዓቶች፣ በስንዴ አቅርቦትና ግብይት ዙሪያ  ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 6 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ኢንድስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት በግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ  በተለይም ምርት ወደ ኢንዱስትሪዎች ማይደርሱበትን ምክንያት በመለየት በገበያው ላይ የሚታየውን የፍጆታ እጥረት ለመቅረፍ ከባለድርሻ አካላት ጋር ምክክር ተካሄደ። የልማት…

በቶማስ ሳንካራ ግድያ የቀድሞው የቡሪኪና ፋሶ ፕሬዚዳንት ብሌይስ ኮምፓኦሬ ክስ ተመሰረተባቸው

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 6 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቡሪኪና ፋሶ ወታደራዊ ፍርድ ቤት ተወዳጅ በነበሩት እና ሀገሪቱን ለተወሰኑ ጊዜያት ከመሩት ቶማስ ሳንካራ ግድያ ጋር ተያይዞ በቀድሞው ፕሬዚዳንት ብሌይስ ኮምፓኦሬ ላይ በሌሉበት ክስ መሰረተ። በፈረንጆቹ 1983 ስልጣን ይዞው እስከ 1987…

ፋና ብሮድካስቲግ ኮርፖሬት ተፎካካሪ ፖርቲዎችን ማከራከር ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያዘጋጀው የመጀመሪያው የፓርቲዎች የክርክር መድረክ በፌዴራሊዝም እና ብዝሃነት ላይ በማተኮር በዛሬው እለት ተካሂዷል። በክርክር መድረኩ ላይ የብልፅግና፣ ኢዜማ፣ ህብር ኢትዮጵያ እና መኢአድ አመራሮች የፓርቲዎቻቸውን…

ፆምና የጤና ጠቀሜታው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች የዐቢይን ፆም ከጀመሩ ከአንድ ወር በላይ ያስቆጠሩ ሲሆን የእስልምና እምነት ተከታዮችም በዛሬው ዕለት የረመዳን ፆምን ጀምረዋል። በሁለቱም እምነቱ ተከታዮች ዘንድ ከፍተኛ ትኩረት ከሚሰጣቸው የጾም…

ጃፓን ከፉኩሺማ የተበከለ ውሃ ወደ ውቅያኖስ ለመልቀቅ የቀረበውን ዕቅድ አጸደቀች

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 5 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጃፓን ከፉኩሺማ ኒውክሌር ማብላያ ጣቢያ ከ1 ሚሊየን ቶን በላይ የተበከለ ውሃ ወደ ውቅያኖስ ለመልቀቅ የቀረበውን ዕቅድ አጸደቀች፡፡ አሁን ላይ ውሃውን ወደ ውቅያኖስ መልቀቅ የሚያስችለው ዕቅድ የመጀመሪያ ይሁንታ ያገኘ ሲሆን፥ ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ…

ታዋቂዎቹ ተዋናዮች ጆአና ሉምሌይና ዞይ ዋናሜከር በኢትዮጵያ ልዩ የሆነውን ዛፍ ለመጠበቅ በሚደረገው ጥረት ድጋፍ ሊያደርጉ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ታዋቂዎቹ ብሪታኒያዊ ተዋናዮች ጆአና ሉምሌይ፣ ዞይ ዋናሜከር እና የዱር እንስሳት ባለሙያ እና መብት ተሟጋች በኢትዮጵያ የዕጣን እና ሙጫ ዛፍን ለመጠበቅ በሚደረገው ጥረት ድጋፍ ሊያደርጉ ነው። ትሪ ኤድ የተሰኘ የተራድኦ ድርጅት በመተማ ወረዳ…

ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በኢትዮ ኩባ አደባባይ ችግኝ ተከሉ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 5 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤከከተማ አስተዳደሩ የካቢኔ አባላት ጋር በኢትዮ ኩባ አደባባይ ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አካሄዱ፡፡ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብሩ ከመስቀል አደባባይ እስከ ማዘጋጃ ቤት በሚሰራው…