Fana: At a Speed of Life!

ፖሊስ በእነ ሜጀር ጄኔራል ገብረመድህን ፍቃዴ መዝገብ ያልቀረቡ ተከሳሾችን እንዲያቀርብ ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሬዲዮ ግንኙነትን በማቋረጥ በእዙ ላይ ጥቃት እንዲደርስ አድርገዋል ተብለው በተከሰሱት መኮንኖች መዝገብ ያልቀረቡ ተከሳሾችን ፖሊስ እንዲያቀርብ ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠው። ተለዋጭ ቀጠሮ የተሰጠባቸው እነ ሜጀር ጄኔራል ገብረመድህን ፍቃዴ…

ጠ/ሚ ዐቢይ በሁሉም ቦታ በደረሰው ጥቃት የአጸፋ እርምጃ በክልልና በፌዴራል መንግስት እየተወሰደ መሆኑን አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሁሉም ቦታ በደረሰው ጥቃት የአጸፋ እርምጃ በክልልና በፌዴራል መንግስትቅንጅት እየተወሰደ መሆኑን አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኦሮሚያ ክልል በምእራብ ወለጋ ዞን በንጹሐን ዜጎች ላይ የደረሰውን ጥቃት…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ ደማቅ አቀባበል ተደረገለት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2013 (ኤፍ ቢሲ) በ33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ማለፋን ያረጋገጠው የኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ ደማቅ አቀባበል ተደረገለት ። በአቀባበል ስነስርዓቱ ላይ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶ/ር ሂሩት ካሰው ፣የኢፌድሪ ስፖርት…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአንድ በረራ ከ1 ሚሊየን በላይ ብልቃጥ የኮቪድ 19 ክትባት አጓጓዘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአንድ በረራ 1 ሚሊየን 55 ሺህ ብልቃት የኮሮና ቫይረስ ክትባት ማጓጓዙን አስታወቀ። አየር መንገዱ ክትባቱን ከቤጅንግ ወደ ዚምባቡዌ ዋና ከተማ ሀራሬ በአዲስ አበባ በኩል አድርጓ እንዳጓጓዘ  ወርልድ ኤር ወይስ ዘግቧል።…

መገናኛ ብዙሃን ኢትዮጵያና ግብፅን የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት  ለማጠናከር የሚያግዙ  መስራት ይጠበቅባቸዋል- አምባሳደር ማርቆስ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በግብፅ ባለሙሉ ስልጣን  አምባሳደር ማርቆስ ተክሌ ካይሮ ለሚገኙ የሀገር ውስጥና ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብንና የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ  ሰጥተዋል። በመግለጫቸው ላይም ኢትዮጵያ እና ግብጽ…

ዓለም ባንክ ኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ተድሽነትን ለማሳካት ለያዘችው እቅድ 500 ሚሊየን ዶላር ብድር አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ኢትዮጵያ በ2025 አለም አቀፍ አሌክትሪክ ለሁሉም ግብን ማሳካት እንድትችል አለም ባንክ በዓለም አቀፉ የልማት ማህበር (አይዲኤ) በኩል 500 ሚሊየን ዶላር ብድር አፀደቀ። ባንኩ ኢትዮጵያ ባለፉት አስርት ዓመታት በአሌክትሪክ ተደራሽነት እና አቅርቦት…

ተስፋ የቆረጠው ኦነግ ሸኔ ህዝብ ላይ ያነጣጠረ ጥቃት ፈፅሟል-ኮሚሽነር ጄኔራል አራርሳ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ተስፋ የቆረጠው ኦነግ ሸኔ ህዝብ ላይ ያነጣጠረ ጥቃት ፈፅሟል ሲል የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። ለመገናኛ ብዙሃን መግለጫ የሰጡት ኮሚሽነር ጄኔራል አራርሳ መርዳሳ፤ በምዕራብ ወለጋ ዞን ባቦ ጋምቤል ወረዳ ቦኔ ቀበሌ ትናትና ምሽት 3 ሰአት…

በትግራይ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የተሻሻለ የሰዓት እላፊ ገደብና የአዋጅ መተግበሪያ መመሪያ ተግባራዊ መሆን ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በትግራይ ክልል ለአራት ወራት በስራ ላይ በዋለው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የተደነገገ የሰዓት እላፊ ገደብ ማሻሻያና የአዋጅ መተግበሪያ መመሪያ ወጥቶ ተግባራዊ መሆን መጀመሩን የጊዜያዊ አስተዳደሩ ኮማንድ ፖስት አስታወቀ፡፡ የኮማንድ ፖስቱ አባልና…

በኢትዮጵያ የምግብ ስርአት ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የምግብ ስርአት ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡ መድረኩ በግብርና፣ በጤና ሚኒስቴር እና ባለድርሻ አካላት በትብብር የተዘጋጀ መሆኑን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታውቀዋል፡፡ የምክክር መድረኩ በሃገሪቱ…

በሆሮ ጉድሩ  ህገወጥ የጦር መሳሪያ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን በሕገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ የጦር መሣሪያ በቁጥጥር ሥር መዋሉን ፖሊስ አስታወቀ። የዞኑ ፖሊስ መምሪያ የመረጃ ክፍል ባለሙያ ሳጂን ኦላና ተክሉ ፤ የጦር መሳሪያው የተያዘው በዞኑ በአሙሩ ወረዳ በአገምሣ ፍተሻ ኬላ ላይ…