በ2011 ዓ.ም በቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላን የደረሰው አደጋ የመጨረሻ ሪፖርት በቅርቡ ይፋ ይሆናል- ሚኒስቴሩ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2011 ዓ.ም በቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላን የደረሰው አደጋ የመጨረሻ ሪፖርት በቅርቡ ይፋ እንደሚሆን የትራንስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ንብረት የሆነው ቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላን ከአዲስ አበባ ወደ ናይሮቢ…