የሀገር ውስጥ ዜና ስድስተኛው የናይል ተፋሰስ ልማት ፎረም ተጀመረ Tibebu Kebede Feb 22, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት የሚከናወነው ስድስተኛው የናይል ተፋሰስ ልማት ፎረም ዛሬ ተጀመረ፡፡ የፎረሙ ማስጀመሪያ መርሃግብር የተካሄደው ዛሬ ዑጋንዳ ባስተናገደችው በዌቢናር በተደረገው 22ኛው የናይል ቀን ሲከበር ነው፡፡ የውሃ መስኖና…
የሀገር ውስጥ ዜና 338 ዜጎች ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሃገራቸው ተመለሱ Tibebu Kebede Feb 22, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 338 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ጂዳ ከተማ ወደ ሃገራቸው ተመልሰዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄኔራል ተወካይ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው ለተመላሾቹ አቀባበል አድርገውላቸዋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና የሲዳማ ክልል ከክልሎችና ከከተማ አስተዳደሮች ከ200 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አሰባሰበ Tibebu Kebede Feb 22, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ብሔራዊ ክልል ይፋዊ የመንግስት ምስረታ ሥነ-ስርአት በሀዋሳ ከተማ ተካሂዷል፡፡ የሲዳማ ክልል ይፋዊ የመንግስት ምስረታ ሥነ-ስርአት የፌዴራል እና የክልል የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት ነው የተካሄደው፡፡ ዛሬ ይፋዊ የክልል…
የሀገር ውስጥ ዜና የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ በአማራ ክልል ለሚገኙ የትምህርት ተቋማት የሚያገለግሉ የትምህርት ቁሳቁሶችን ድጋፍ አደረገ Tibebu Kebede Feb 22, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ በአማራ ክልል ለሚገኙ የትምህርት ተቋማት የሚያገለግሉ የትምህርት ቁሳቁሶችን ለአማራ ወጣቶች ማህበር አስረክቧል። የስፖርት ክለቡ የሬዲዮ ክፍል ኃላፊና የህዝብ ግንኙነት ተወካይ አቶ ካሳሁን ደርቤ ሀገር መረጋጋት…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በአውሮፓ ከሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር ውይይት ተካሄደ Tibebu Kebede Feb 22, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያውያን የውይይትና የትብብር መድረክ በጀርመን የተሰኘ ማህበር ባዘጋጀውና በበይነመረብ በተካሄደው በዚህ የውይይት መድረክ ላይ በጀርመን፣ በእንግሊዝና በጣሊያን የሚኖሩ 93 ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ተሳታፊ ሆነዋል፡፡…
ቢዝነስ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጎጆ ብሪጅ ሃውሲንግ ጋር በጋራ ለመስራት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ Tibebu Kebede Feb 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጎጆ ብሪጅ ሃውሲንግ ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ሰነድ ስምምነት ተፈራረመ፡፡ ጎጆ ብሪጅ ሃውሲንግ ከመንግስት የጋራ መኖሪያ ቤቶችና ከሪል ስቴት በተለይ በአዲስ አበባ ከተማ የቤት…
የሀገር ውስጥ ዜና የኦሮሚያ ክልል ወደ ኢንቨስትመንት ለተሸጋገሩ 6 ሺህ አርሶና አርብቶ አደሮች ስልጠና መስጠት ጀመረ Tibebu Kebede Feb 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ወደ ኢንቨስትመንት ለተሸጋገሩ 6 ሺህ አርሶና አርብቶ አደሮች ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡ 500 የሚሆኑ የጅማ፣ ቡኖ በደሌ እና የኢሉ አባራ ዞን አርሶ እና አርብቶ አደሮች በጅማ ከተማ ስልጠናውን መከታተል ጀምረዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና በህገ-ወጥ መንገድ ከሀገር ሊወጣ የነበረ 51 ሺህ 700 የአሜሪካ ዶላር በቁጥጥር ስር ዋለ Tibebu Kebede Feb 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በህገ-ወጥ መንገድ ከሀገር ሊወጣ የነበረ 51 ሺህ 700 የአሜሪካ ዶላር በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡ ትናንት የካቲት 12 ቀን 2013 ዓ.ም አንድ የህዝብ ማመላለሻ ሚኒባስ ተሽከርካሪ ከጅጅጋ ወደ ሱማሌላንድ ሲጓዝ በተደረገ ፍተሻ 51 ሺህ 700…
የሀገር ውስጥ ዜና ምርጫ ቦርድ ከሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ጋር እየመከረ ነው Tibebu Kebede Feb 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የመራጮች ትምህርት ለመስጠት የዕውቅና ሰርተፊኬት ከተሰጣቸው የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ጋር ምክክር እያደረገ ነው፡፡ በመድረኩም እውቅና የተሰጣቸው 65 የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅት አባላት እና አመራሮች እየተሳተፉ…
ቢዝነስ አየር መንገዱ 95 ሚሊየን የአበባ ዝንጣፊ ለተለያዩ ሀገራት ማጓጓዙን አስታወቀ Tibebu Kebede Feb 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ 95 ሚሊየን የአበባ ዝንጣፊ ለተለያዩ ሀገራት ማጓጓዙን ገለፀ፡፡ አየር መንገዱ 95 ሚሊየን የአበባ ግንጣይ ወይም ዝንጣፊውን ማጓጓዝ የቻለው በቫላንታይን ወቅት ብቻ መሆኑን አስታውቋል፡፡…