ከአዲስ ቅዳም ወደ እንጅባራ ሲጓዝ የነበረ የህዝብ ማመላለሽ ተገልብጦ ከባድ እና ቀላል የአካል ጉዳት ደረሰ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአዲስ ቅዳም ወደ እንጅባራ ሲጓዝ የነበረ የህዝብ ማመላለሽ ተገልብጦ በስምንት ሰዎች ላይ ከባድ እና ቀላል የአካል ጉዳት ደረሰ፡፡
አደጋው በተለምዶ አድጓሚ ተብሎ በሚጠራው ቦታ ተሽከርካሪ በመገልበጡ የደረሰ መሆኑን የአዊ ዞን ኮሙዩኒኬሽን መረጃ…