በትግራይ ክልል የአስቸኳይ ጊዜ የምግብና ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሳቁሶች ስርጭት እንደቀጠለ ነው
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የአስቸኳይ ጊዜ የምግብና ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሳቁሶች ስርጭት እንደቀጠለ ነው፡፡
እስካሁንም በ32 ወረዳዎች በሚገኙ 92 የስርጭት ጣቢያዎች እየተካሄደ መሆኑን የሰላም ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
በተመሳሳይም ድጋፉ በክልሉ…