የሀገር ውስጥ ዜና ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ አፈጻጸም 78 ነጥብ 3 በመቶ ደረሰ Tibebu Kebede Feb 5, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ አፈጻጸም 78 ነጥብ 3 መድረሱን የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር ገለጸ። ሚኒስቴሩ ባለፉት ስድስት ወራት ያከናወናቸውን ተግባራትንና የህዳሴ ግድቡን የግንባታ ሂደት በተመለከተ መግለጫ የሰጡት የውሃ፣ መስኖና…
የሀገር ውስጥ ዜና የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር እና የኮሪያ ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ አጋርነታቸውን ለማጠናከር መከሩ Tibebu Kebede Feb 5, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር እና የኮሪያ ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ ትብብርና አጋርነታቸውን ለማጠናከር መከሩ፡፡ በሚኒስቴር መስሪያቤቱ በተካሄደው የሁለትዮሽ ምክክር የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚንስትር ዶክተር ሳሙኤል ኡርቃቶ የኮሪያ…
ስፓርት ሐድያ ሆሳዕና የዕግድ ውሳኔ ተላለፈበት Tibebu Kebede Feb 5, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሐድያ ሆሳዕና የእግር ኳስ ክለብ ከዚህ በፊት የተወሰነበትን ውሳኔ ተግባራዊ ባለማድረጉ ምክንያት የዕግድ ውሳኔ ማስተላለፉን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታወቀ። የሐድያ ሆሳዕና ተጫዋች የሆነው አብዱልሰሚድ አሊ ደሞዝ አልተከፈለኝም በማለት…
የሀገር ውስጥ ዜና አዲስ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ተመዝጋቢ ቁጥር ከባለፉት አስር ዓመታት አንጻር በዓመት የተመዘገበው ቁጥር በ500 ፐርሰንት እንደሚበልጥ ተገለጸ Tibebu Kebede Feb 5, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ተመዝጋቢ ቁጥር ከባለፉት አስር ዓመታት አንጻር በዓመት የተመዘገበው ቁጥር በ500 ፐርሰንት እንደሚበልጥ ተገለጸ፡፡ አዲሱ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች አዋጅ ቁጥር 1113/2013 ከወጣ እና ምዝገባ ከተጀመረ ጀምሮ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከትግራይ ክልል ወደ ሱዳን የተሰደዱ 60 ሺህ ዜጎችን ለመመለስ እየተሰራ ነው Tibebu Kebede Feb 5, 2021 0 የአዲስ አበባ ፣ ጥር 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከትግራይ ወደ ሱዳን የተሰደዱ 60 ሺህ ዜጎችን ለመመለስ እየተሰራ መሆኑን የስደተኞች እና ከስደት ተመላሾች ጉዳዮች ኤጀንሲ ዳይሬክተር ጄኔራል ተስፋሁን ጎበዛይ ገለፁ። ዜጎቹን ለመመለስ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና ከተባበሩት መንግስታት የስደተኞች…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ ከዓለም አቀፉ የጉዞ እና ቱሪዝም ምክር ቤት የጉዞ ደህንነት ማረጋገጫ ዕቀውቅና አገኘች Tibebu Kebede Feb 5, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከዓለም አቀፉ የጉዞ እና ቱሪዝም ምክር ቤት የጉዞ ደህንነት ማረጋገጫ ዕቀውቅና አገኘች፡፡ የባህል እና ቱሪዝም ሚኒስት ዶክተር ሂሩታ ካሳው ጉዳዩን አስመልከተው መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ በመግለጫቸውም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የኮሮና…
ቢዝነስ በበጀት አመቱ ስድስት ወራት ከወጪ ንግድ 1 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ Tibebu Kebede Feb 5, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በበጀት አመቱ ግማሽ አመት ከወጪ ንግድ 1 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር ገቢ መገኘቱን አስታወቀ፡፡ በስድስት ወራት ውስጥ 1 ነጥብ 7 ቢሊየን ዶላር ከወጪ ንግድ ለማግኘት ታቅዶ 1 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር መገኘቱን የንግድና…
የሀገር ውስጥ ዜና የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያውን ውጤታማነት የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲቲዩት እንዲከታተል ስምምነት ላይ ተደረሰ Tibebu Kebede Feb 5, 2021 0 የአዲስ አበባ ፣ ጥር 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያ ሪፎርም ሂደቱን በብቃት ለመከታተልና ውጤቱን ለመገምገም የሚያስችል የትብብር የመግባቢያ ሰነድ የገንዘብ ሚኒስቴር እና የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲቲዩት ጋር ተፈራረሙ፡፡ በስምምነቱ መሰረት የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲቲዩት የሀገር…
የሀገር ውስጥ ዜና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳድር የ6 ወራት የስራ አፈፃፀሙን እየገመገመ ነው Tibebu Kebede Feb 5, 2021 0 የአዲስ አበባ ፣ ጥር 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳድር የስድስት ወራት የስራ አፈፃፀሙን እየገመገመ ይገኛል። በመድረኩ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤን ጨምሮ የከተማዋ ከፍተኛ አመራሮች እየተሳተፉ ነው። በግምገማው በተያዘው…
የሀገር ውስጥ ዜና የሀላባ እና ካፋ ዞን ነዋሪዎች ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የድጋፍ ሰልፍ አካሄዱ Tibebu Kebede Feb 5, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል የሀላባ ዞን ነዋሪዎች ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ያላቸውን ድጋፍ በሰልፍ ገለፁ፡፡ ነዋሪዎቹ ጁንታውን የማፍረሱ ድል የጋራ ጥረት ውጤት ነው ብለዋል። አደናጋሪ አሉባልታዎችን በማክሸፍ ለለውጡ ዘላቂነት እንተጋለን፤ ለውጡን…