Fana: At a Speed of Life!

አሜሪካ በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለውን የለውጥ ሂደት እና ሀገራዊውን ምርጫ ትደግፋለች – የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

አዲስ አበባ ፣ ጥር 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን አሜሪካ በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለውን የለውጥ ሂደት እና ቀጣዩን ምርጫ እንደምትደግፍ አስታወቁ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጋር በስልክ ተወያይተዋል፡፡…

በድሬዳዋ ትናንት ምሽት በደረሰ የእሳት አደጋ በአራት ሸቀጣ ሸቀጥ መሸጫ መደብሮች ላይ ጉዳት ደርሷል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ትናንት ምሽት 2 ሰአት ገደማ አሸዋ ሲጋራ ተራ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ በደረሰ የእሳት አደጋ በአራት ሸቀጣ ሸቀጥ መሸጫ መደብሮች ላይ ጉዳት ደርሷል፡፡ የድሬዳዋ ፖሊስ እሳት አደጋ ተከላካይ ዲቪዥን በፍጥነት ቦታው ላይ በመድረሱ…

ራይዚንግ ኢትዮጵያ ንቅናቄን አስመልክቶ የምክክር መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሃገሪቱን ገጽታ በተሻለ መልኩ ማስተዋወቅን ዓላማ አድርጎ የተጀመረው “ራይዚንግ ኢትዮጵያ” ንቅናቄ በቱሪዝም ፕሮሞሽን እና ማርኬቲንግ፣ በባህል፣ በኢንቨስትመንት፣ በበጎ አድራጎት እና በዳያስፖራ ኢንቨስትመንት ዙሪያ ያከናወናቸውን ተግባራት እና…

ኢትዮጵያ ከህዳሴ ግድብ ጋር በተያያዘ የሚደረገውን ውይይት አጠናክራ ትቀጥላለች – ኢንጂነር ስለሽ በቀለ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን በተመለከተ የሚነሱ አለመግባባቶችን በውይይት ለመፍታት የምታደርገውን ጥረት እንደምትቀጥል የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ስለሺ በቀለ ገለጹ። ዶክተር ስለሺ ከአልጀዚራ ዓረብኛ ቋንቋ ስርጭት ጋር…

ፍርድ ቤቱ በእነጃዋር መሃመድ የችሎት ሂደት ላይ ድጋፍንም ሆነ ተቃውሞን የሚያመላክቱ አልባሳትን ለብሶ ችሎት መታደምን ከለከለ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍርድ ቤቱ በእነጃዋር መሃመድ የችሎት ሂደት ላይ ድጋፍንም ሆነ ተቃውሞን የሚያመላክቱ አልባሳትን ለብሶ ችሎት መታደምን ከለከለ፡፡ ተጠርጣሪዎቹ ከዚህ በፊት በነበረ ቀጠሮ ላይ ቤተሰቦቻችን በለበሱት ልብስ በችሎት ካልታደሙ የእምነት ክህደት ቃላችን…

ከ19 ሚሊየን ዶላር በላይ ወጪ የተደረገባቸው 47 የወደብ መሳሪያዎች ወደ ስራ ገቡ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሞጆ ደረቅ ወደብ የተቀላጠፈ አገልግሎት ይሰጣሉ የተባሉ ከ19 ሚሊየን ዶላር በላይ ወጪ የተደረገባቸው 49 የወደብ መሳሪያዎች በዛሬው እለት በይፋ ወደ ስራ ገብተዋል። ከዓለም ባንክ በተገኘ ድጋፍ የተገዙት የመጀመሪያዎቹ የወደብ መሳሪያዎች ምረቃ…

ሱዳን በኢትዮጵያ ላይ የፈጸመችው ወረራ ታሪካዊ ስህተት ነው – አምባሳደር ይበልጣል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሱዳን በኢትዮጵያ ላይ የፈጸመችው ወረራ ከሞራል፣ ከህግ ብሎም ሁለቱ ሀገራት ካላቸው የቆየ ወዳጅነት አንጻር ሲታይ ታሪካዊ ስህተት መሆኑን በሱዳን የኢፌዴሪ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ ገለጹ። ወቅታዊ የኢትዮ-ሱዳን ጉዳይን…

የኦሮሚያ ብልፅግና ፓርቲ መንግስት እየሰራ ላለው ስራ ድጋፍ ሲያደርግ ለነበረው ህዝብ ምስጋና አቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ከለውጡ በኋላ በተለያዩ ጊዜያት ፓርቲውና መንግስት ከህዝቡ ጋር ሆኖ እየሰራ ላለው ስራ በተለያየ መልኩ ድጋፍ  ሲያደርግ ለነበረው ህዝብ ምስጋና አቅርቧል። የኦሮሚያ ብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ…

ምክር ቤቱ የአከራካሪ የምርጫ ጉዳዮች በፍርድ ቤት ስለሚስተናገዱበት አግባብ የተዘጋጀ ረቂቅ ደንብን ለዝርዝር ዕይታ መራ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአከራካሪ የምርጫ ጉዳዮች በፍርድ ቤት ስለሚስተናገዱበት አግባብ ላይ የተዘጋጀ ረቂቅ ደንብን ለዝርዝር እይታ ለህግና ፍትህና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ መራ፡፡ ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ ረቂቅ ደንቡ ምርጫው…

አዲስ ወግ አንድ ጉዳይ የውይይት መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ ወግ አንድ ጉዳይ የውይይት መድረክ በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ተካሂዷል፡፡ መድረኩ “የኮሙዩኒኬሽን መንገዶቻችን ለምርጫ ሰላምና ደኅንነት” በሚል ርዕስ ነው የተካሄደው፡፡ በስነ አዕምሮ ህክምና…