የሀገር ውስጥ ዜና ኢንጂነር አይሻ መሀመድ ከሩሲያ የቢዝነስ ልዑካን ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede Feb 3, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሀመድ ከሩሲያ የቢዝነስ ልዑካን ጋር ተወያዩ። የልዑካን ቡድኑ በግንባታ፣ በኢንዱስትሪ፣ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂና በሌሎችም ዘርፎች የተሰማሩ ኩባንያዎችን ያቀፈ የኢንቨስትመንት ቡድን ሲሆን…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በካናዳ የነጭ የበላይነት አቀንቃኝ የሆነው ፕራውድ ቦይን ጨምሮ 13 ቡድኖች በሽብርተኝነት ተፈረጁ Tibebu Kebede Feb 3, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ካናዳ የነጭ የበላይነት የሚያቀነቅነውን ፕራውድ ቦይን በሽብርተኝነት ፈረጀች። ካናዳ ይህን ቡድን ጨምራ አራት የቀኝ አክራሪ ቡድኖችን በሽብርተኝነት መፈረጇን በዛሬው ዕለት አስታውቃለች። በዚህም አቶምዋፈን ዲቪዥን ፣ ቤዝ ፣ የሩሲያ ኢምፔሪያል…
የሀገር ውስጥ ዜና የዶክተር አምባቸው መኮንን ፋውንዴሽን ምስረታ ይፋ ተደረገ Tibebu Kebede Feb 3, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዶክተር አምባቸው መኮንን ፋውንዴሽን ምስረታ የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ በተገኙበት በዛሬው እለት ይፋ ተደርጓል። ፋውንዴሽኑ በትምህርት፣ በጤና ፣ በአረንጓዴ ልማት ከሚሰራቸው ስራዎች በተጨማሪ እውነትንና ሀቀኝነትን ይዞ የሃገርን…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በካናዳ የነጭ የበላይነት አቀንቃኝ የሆነው ፕራውድ ቦይን ጨምሮ 13 ቡድኖች በሽብርተኝነት ተፈረጁ Tibebu Kebede Feb 3, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ካናዳ የነጭ የበላይነት የሚያቀነቅነውን ፕራውድ ቦይን በሽብርተኝነት ፈረጀች። ካናዳ ይህን ቡድን ጨምራ አራት የቀኝ አክራሪ ቡድኖችን በሽብርተኝነት መፈረጇን በዛሬው ዕለት አስታውቃለች። በዚህም አቶምዋፈን ዲቪዥን ፣ ቤዝ ፣ የሩሲያ ኢፔሪያል…
የሀገር ውስጥ ዜና ተጨማሪ 547 ሰዎች ኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 182 ሰዎች አገግመዋል Tibebu Kebede Feb 3, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ለ5 ሺህ 632 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 547 ሰዎች ኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 139 ሺህ 408 ደርሷል። በሌላ በኩል…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ደመቀ ለአፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በትግራይ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ገለፃ አደረጉ Tibebu Kebede Feb 3, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ለአፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በትግራይ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል። ሚኒስትሩ የአፍሪካ ህብረት በበይነ መረብ ባዘጋጀው 38ኛው የዋና ስራ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ አበባ በሚገኘው የተባበሩት አረብ ኢሚሬትስ ኤምባሲ ላይ የሽብር ጥቃት ሊፈጽሙ የነበሩ 15 የሽብር ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር ዋሉ Tibebu Kebede Feb 3, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኘው የተባበሩት አረብ ኢሚሬትስ ኤምባሲ ላይ የሽብር ጥቃት ለመፈፀም በህቡዕ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 15 የሽብር ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር ዋሉ። ከውጭ የሽብር ቡድን አባላት ተልዕኮ በመቀበል አዲስ አበባ በሚገኘው የተባበሩት…
የሀገር ውስጥ ዜና በሁለት ዙር 360 ሺህ ሄክታር መሬት የስንዴ ማሳ በመስኖ እየለማ ነው Tibebu Kebede Feb 3, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው አመት በሁለት ዙር 360 ሺህ ሄክታር መሬት የስንዴ ማሳን በመስኖ የማልማት ስራ መጀመሩን ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። የግብርና ሚኒስትር ዲኤታው አቶ ሳኒ ረዲ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ ÷ ከ144 ሺህ በላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይና የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት በሁለቱ ሀገራት ግንኙነት ዙሪያ መከሩ Tibebu Kebede Feb 3, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኤማኑኤል ማክሮን ጋር በሁለቱ ሀገራት ግንኙነት ዙሪያ ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከፕሬዚዳንት ኤማኑኤል ማክሮን ጋር በኢትዮጵያ እና በፈረንሳይ መካከል ስላለው የተጠናከረ ትብብር፣…
የሀገር ውስጥ ዜና ፓን-አፍሪካኒዝምን መሰረት በማድረግ የአፍሪካን የጋራ እሴቶች ለማበልፀግ ተዘጋጅቻለሁ- ፕሮፌሰር ሂሩት Tibebu Kebede Feb 3, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ህብረቱ ኮሚሽነርነት ከተመረጡ ፓን-አፍሪካኒዝምን መሰረት በማድረግ በዘርፉ አፍሪካዊነትን የሚያጎለብቱ ስኬታማ ስራዎች ለማከናወን መዘጋጀታቸውን ፕሮፌሰር ሂሩት ወልደማርያም ገለጹ። አምስት የአፍሪካ ሀገራት ለአፍሪካ ኅብረት…