Fana: At a Speed of Life!

በመተከል ዞን ከፀረ ሰላም ሀይሎች ጋር የሚሰሩ የጸጥታ ሃይል አባላት ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ ማሳሰቢያ ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን የተጣለባቸውን የህዝብ አደራ ችላ በማለት የሽፍታውን እንቅስቃሴ እያገዙ 'በሁለት ቢላዋ የሚበሉ' የጸጥታ መዋቅሩ አባላት አካሄዳቸውን ማስተካከል እንዳለባቸው ማሳሰቢያ ተሰጠ። በፌዴራል መንግስት የተቋቋመው…

ሱዳን በአባይ ወንዝ ላይ 18 ኪሎ ሜትር ቦይ በመስራት 170 ሺህ ሄክታር መሬት በመስኖ ልታለማ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሱዳን በአባይ ወንዝ ላይ 18 ኪሎ ሜትር የሚረዝም ቦይ በመስራት 170 ሺህ ሄክታር መሬት በመስኖ ልታለማ ነው። በሰሜን ምስራቅ ሱዳን ኑቢያ በርሃ እጅግ ሰፊ በርሃማን ስፍራ ዳል ግሩፕ የተሰኘ ድርጅት በመስኖ ለማልማት እየተንቀሳቀሰ እንደሚገኝ…

አምባሳደር ፕ/ር አድማሱ በኢንዶኔዢያ የቱኒዚያ አምባሳደር ጋር በወቅታዊ ጉዳይ መከሩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢንዶኔዚያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፕሮፌሰር አድማሱ ፀጋየ ከቱኒዚያ አምባሳደር  ርያድ ድሪዲ ጋር በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መከሩ። በዚህ ወቅት አምባሳደር አድማሱ ለቱኒዚያው አቻቸው  መንግስት በትግራይ ክልል የህግ የበላይነት ለማስከበር…

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ በመደመር መፅሃፍ ገቢ የሚገነቡ ትምህርት ቤቶችን የመሰረተ ድንጋይ ማስቀመጥ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ በመደመር መፅሃፍ ገቢ የሚገነቡ የሁለተኛ ዙር ትምህርት ቤቶችን የመሰረተ ድንጋይ ማስቀመጥ ጀመሩ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በመደመር መፅሃፍ ገቢ ትምህርት ቤቶች በሌሉባቸው አካባቢዎች የቀዳማዊት እመቤት ፅህፈት ቤት…

የጣሊያኑ ጠ/ሚ ጁሴፔ ኮንቴ ስልጣናቸውን ለቀቁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የጣሊያኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ጁሴፔ ኮንቴ  ስልጣናቸውን ለቀቁ። የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን የያዙበት መንገድ በተመለከት ተችት ሲቀርብባቸው የነበሩት ጠቅላይ ሚኒስትሩ የመልቀቂያ ደብዳቤ ለፕሬዚዳንቱ አስገብተው ተቀባይነት አግኝቷል። በጣሊያን በኮሮና…

ኢዜማን ጨምሮ 5 ፓርቲዎች የምርጫ ምልክቶቻቸውን ቀይረው እንዲያቀርቡ ቦርዱ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ባወጣው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት የፓርቲዎች የምርጫ ምልክት መረጣ እየተከናወነ እንደሆነ አስታውቋል። በዚህም መሰረት እስከአሁን ድረስ 45 ያህል ፓርቲዎች ምልክቶቻቸውን ያስገቡ ሲሆን አምስት ፓርቲዎች የመረጧቸው ምልክቶች…

የጆ ባይደን አስተዳደር በህዳሴ  ግድብ ላይ ጣልቃ እንደማይገባ ተስፋ አደርጋለሁ- አምባሳደር አለማየሁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ አዲሱ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን አስተዳዳር በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ድርድር ዙሪያ የቀድሞው መንግስት እንዳደረገው በጉዳዩ ላይ እጁን እንደማይጭን ተስፋ አደርጋለሁ ሲሉ በሩሲያ የኢትዮጵያ አምባሳደር አምባሳደር አለማየሁ ተገኑ ገለፁ።…

በክልሎች ወሰን አካባቢዎች የሰላም እና የጋራ ልማት እቅድ ስምምነቶችን ማከናወን ለሀገራዊ እድገት ወሳኝ ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በክልሎች ውስጣዊ እና አስተዳደራዊ ወሰን አካባቢዎች የሰላም እና የጋራ ልማት እቅድ ስምምነቶችን ማከናወን አስተማማኝ የሀገራዊ እድገት ላይ የሚያመጣው ተጽዕኖ እጅግ ከፍተኛ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለፁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ…

21 ሺህ 695 የጋራ መኖርያ ቤቶችና ከ13 ሚሊየን በላይ ካሬ መሬት በህገወጥ መንገድ መያዛቸው መረጋገጡን ወ/ሮ አዳነች ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ከመሬት ወረራና ባለቤት አልባ ህንፃዎች እንዲሁም ከኮንዶሚኒየምና የቀበሌ ቤቶች ዙሪያ የተደረገ የማጣራት ውጤት ላይ መግለጫ እየሰጡ ነው። በመግለጫቸውም  በአጠቃላይ በከተማችን 13…

ከሳዑዲ አረቢያ በሳምንቱ 1 ሺህ ኢትዮጵያውያንን የመመለስ ስራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ከሳዑዲ አረቢያ በሳምንቱ 1 ሳምንቱ ኢትዮጵያውያንን የመመለስ ስራ መጀመሩን በሀገሪቱ ያለው የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታወቀ። ወደ ሳዑዲአረቢያ ህጋዊ ባልሆኑ መንገዶች ሲገቡ ተይዘው በሳዑዲ አረቢያ የተለያዩ የስደተኞች ማቆያ ጣብያ ውስጥ የሚገኙና ላለፉት…