የፌደራል ፣የክልሎችና የሁለቱ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤቶች የጋራ የምክክር መድረክ በላሊበላ ከተማ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ ፣ ጥር 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ፣የክልሎችናየሁለቱ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤቶች የጋራ የምክክር መድረክ በላሊበላ ከተማ እየተካሄደ ነው ።
በላሊበላ ከተማ እተካሄደ ባለው የፌዴራል ፣ የክልልና ከተማ አስተዳደር ምክር ቤቶች የጋራ የምክክር መድረክ ላይ አዲሱ…