በሜቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን ማዕከል የሚገኙ የአዕምሮ ህሙማንን የሚጎበኝና የሚከታተል የጤና ባለሙያዎች ቡድን ተቋቋመ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኤካ ኮተቤ አጠቃላይ ሆስፒታል በሜቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን ማዕከል የሚገኙ ወደ 800 የሚጠጉ የአዕምሮ ህሙማንን በየቀኑ የሚጎበኝና የሚከታተል የጤና ባለሙያዎች ቡድን መድቦ እየሰራ ነው፡፡
ቡድኑ የአዕምሮ ስፔሻሊስት ሀኪም፣ የስነ…