የህክምና መገልገያ መሳሪያዎች እና የመድሃኒት አቅርቦት ችግርን በዘላቂነት ለመፍታት አሰራሩን ማሻሻል ይገባል – ዶክተር ሊያ ታደሰ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሃገር አቀፍ ደረጀ ወጥ ያልሆነውን የህክምና መገልገያ መሳሪያዎች እና የመድሃኒት አቅርቦት ችግር በዘላቂነት ለመፍታት አሰራሩን ማሻሻል እንደሚገባ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ተናገሩ፡፡
የጤና ሚኒስቴር የ6 ወር የስራ እቅድ አፈጻጸም…