Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያን ወደ ሚፈለገው ደረጃ ለማድረስ የሙሉ ፕሮፌሰሮች ድርሻና ኃላፊነት ከፍተኛ ነው – ፕሮፌሰር አፈወርቅ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፕሮፌሰሮች ምክር ቤት 2ኛ መደበኛ ጉባኤ “ምሁራኖቻችን ለሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ግቦች” በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ ነው፡፡ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዲኤታ ፕሮፌሰር አፈወርቅ ካሱ በመክፈቻ ስነ ስርዓቱ ላይ ባደረጉት ንግግር…

የቀጣይ ስድስት ወራት የኤች አይ ቪ ተጋላጭ ማህበረሰብ የምርመራ ዘመቻ የንቅናቄ መርሀ ግብር በድሬዳዋ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ አስተዳደር የቀጣይ ስድስት ወራት የኤች አይ ቪ ተጋላጭ ማህበረሰብ የምርመራ ዘመቻ የንቅናቄ መርሀ ግብር ተካሄደ፡፡ እንደ ሀገር የተጀመረውን የኤች አይ ቪ ኤድስ ተጋላጭ ማህበረሰቦችን ምርመራ እና መፍትሄ ማመቻቸትና የንቅናቄ አቅጣጫ መርሀ…

71 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው መድኃኒቶችና የህክምና ግብዐቶች ወደ ትግራይ ተልከው እየተሰራጩ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጤና ሚኒስቴር፣ ኤጀንሲዎቹ እና የትግራይ ክልል ጤና ቢሮ ከሰብዓዊና ከልማት አጋሮች ጋር በመተባበር በትግራይ ክልል ድጋፍ እና መልሶ ማቋቋም ላይ በስፋት እየሰሩ እንደሚገኙ ተገለፀ፡፡ በተጎዱ አካባቢዎች ያለው የህብረተሰብ ጤና እና ደህንነት…

አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከዩኒሴፍ ዋና ዳይሬክተር ሄንሪታ ፎር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከዓለም አቀፉ የህጻናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) ዋናዳይሬክተር ሄንሪታ ፎር ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው ወቅትም በትግራይ ክልል የሰብዓዊ እርዳታ ማስተባበሪያ…

ግልገል ጊቤ II የኃይል ማመንጫ ቀልጣፋ የጥገና አሰራርን ለመፍጠር የዲጂታል መፍትሄዎች ሊተገብር ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ግልገል ጊቤ II የውሃ ኃይል ማመንጫ ይበልጥ ቀልጣፋ የጥገና እቅድ ለመተግበር የሚያስችለውን የቮይዝ ሃይድሮ ዲጂታል መፍትሄዎችን ሊተገብር ነው ፡፡ ከቮይዝ ሀይድሮ ጋር በመተባበር በሚተገበረው ቴክኖሎጂ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ቀልጣፋ የጥገና…

የህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም ለሶስት ተቋማት እውቅና ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም በመረጃ ተደራሽነት መልካም አፈፃፀም ላሳዩ ሶስት ተቋማት እውቅና ሰጥቷል። ተቋሙ እውቅና የሰጠው ለጤና ሚኒስቴር፣ ለኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩትና ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት የዓለም አቀፍ ልማት…

በምዕራብ ጉጂ የአባያ ወረዳ ፖሊስ 278 ኪሎ ግራም የሚመዝን አደንዛዥ እጽ ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ጉጂ ዞን የአባያ ወረዳ ፖሊስ በተሽከርካሪ ተጭኖ ወደ ሞያሌ ሲጓጓዝ የነበረ 278 ኪሎ ግራም የሚመዝን አደንዛዥ እጽ መያዙን አስታወቀ። የወረዳው ፖሊስ አዛዥ ኢንስፔክተር ሻምበል ደረሰ ለኢዜአ እንዳሉት፤ አደንዛዥ እጹ የተያዘው ከሀዋሳ…

በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በሳንጃ የፍተሻ ኬላ ላይ 62 ቱርክ ሰራሽ ሽጉጦች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በሳንጃ የፍተሻ ኬላ በህዝብ ማመላለሻ ሚኒባስ ውስጥ ቱርክ ሰራሽ የሆኑ 62 ሽጉጦች መያዙን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ሽጉጦቹ የተያዙት ትናንት ረፋድ በታች አርማጭሆ ወረዳ በሳንጃ ከተማ የፍተሻ መቆጣጠሪያ ኬላ ላይ መሆኑን የዞኑ…

የአድዋ ድል 125ኛ ዓመት አከባበር መለያ አርማ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር የአድዋ ድል 125ኛ ዓመት አከባበር መለያ አርማን ይፋ አደረገ፡፡ የአርማው መግለጫ ጋሻ፣ ጎራዴና ጦር - አባቶቻችን ጠላትን የተዋጉባቸው የጦር መሳሪያዎች ሶስቱ ኮከቦች - የነበረው አሁን ያለውና የሚተካው…

ፍላጎትና ጥረት ካለ ሰላምና መረጋጋትን መፍጠር እንደሚቻል የሶማሌ ክልል ማሳያ ነው – የሰላም ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍላጎትና ጥረት ካለ ሰላምንና መረጋጋትን መፍጠር እንደሚቻል የሶማሌ ክልል ማሳያ መሆኑን የሰላም ሚኒስትሯ ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል ተናገሩ። የፌደራል፣ ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች የሰላም ዘርፍ የጋራ ምክክር መድረክ በጅግጅጋ ተጀምሯል።…