Fana: At a Speed of Life!

አቶ መላኩ አለበል ከቱርክ የንግድ ሚኒስትር ረሽሳስ ፔካን ጋር መከሩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ከቱርክ የንግድ ሚኒስትር ረሽሳስ ፔካን ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ መከሩ። በቆይታቸው የሁለቱ ሀገራት የንግድ ልውውጥ ዙሪያ ተወያይተዋል። ኢትዮጵያ ከሁለት አመት በፊት በቱርክ ለወጪ ንግድ…

የበረሃ አንበጣ መንጋ በሶማሌ ክልል ጉዳት እያደረሰ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ቢሮ የበረሃ አንበጣ መንጋ ጉዳት እያደረሰ መሆኑን አስታወቀ። ቢሮው የበረሀ አንበጣ መንጋው በክልሉ በሚገኙ 10 ዞኖች በአርሶ አደሩ ሰብልና በአርብቶ አደሩ የእንስሳት ግጦሽ ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ መሆኑንም…

እስራኤል ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር በሁሉም ዘርፍ ማሳደግ ትሻለች – የእስራኤል የክልላዊና አካባቢ ትብብር ሚኒስትር

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በእስራኤል የኢትዮጵያ አምባሳደር ረታ ዓለሙ ከእስራኤል የክልላዊና አካባቢ ትብብር ሚኒስትር ኦፊር አኩኒስ ጋር ተወያዩ። ውይይታቸው የሃገራቱን ትብብር ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ሲሆን፥ አምባሳደር ረታ ኢትዮጵያ በአፍሪካ በተለይም…

ተጨማሪ 467 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 182 ሰዎች ከቫይረሱ አገግመዋል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 5 ሺህ 848 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 467 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 129 ሺህ 922 ደርሷል። በሌላ በኩል…

ለጥምቀት በዓል አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁን የጎንደር ከተማ አስተዳደር ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ በልዩ ድምቀት ለሚከበረው የጥምቀት በዓል አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁን የጎንደር ከተማ አስተዳደር ገለጸ፡፡ በዓሉ ”ኢትዮጵያ እንደገና ጥምቀትን በጎንደር“ በሚል መሪ ሀሳብ አብሮነትን በሚያጠናክርና ቱሪዝምና ኢንቨስትመትን በሚያነቃቃ…

በስልጤ ዞን ጦራ ከተማ የደረሰ የእሳት አደጋ ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ንብረት አወደመ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በስልጤ ዞን ጦራ ከተማ ከተማ ትናንት ምሽት የደረሰ የእሳት አደጋ ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ንብረት ማውደሙን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የጦራ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ አዛዥ ሳጅን ሬድዋን ደኑር የአደጋው መንስኤ ኤሌክትሪክ መሆኑን…

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በኢትዮጵያ ከቻይና አምባሳደር ዛሆ ዢዩዓን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በኢትዮጵያ ከቻይና አምባሳደር ዛሆ ዢዩዓን ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው የኮቪድ19 ወረርሽኝ ፣ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ እና ወቅታዊ የትግራይ ክልል ሁኔታ በተለይም በክልሉ ያሉ…

የሰላም ሚኒስቴርና የተጠሪ ተቋማት የውስጥ ኦዲተሮች የጋራ ፎረም መተዳደሪያ ደንብ አፀደቁ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማት የውስጥ ኦዲተር ዳይሬክተሮችና ባለሙያዎች በመተዳደሪያ ደንቡ ላይ ሰፊ ውይይት ካደረጉ በኋላ ደንቡ እንዲፀድ ተደርጓል፡፡ የውስጥ ኦዲተሮች የጋራ ፎረም መተዳደሪያ ደንብ የውስጥ ኦዲት ቁጥጥር ስርዓቱን…

ኢንተርፕራይዙ በስድስት ወራት ከ193 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ በበጀት ዓመቱ ስድስት ወራት ከ193 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡ ከዚህ ባለፈም ከልዩ ልዩ ገቢዎች 12 ሚሊየን 640 ሺህ 310 ብር የሰበሰበ ሲሆን፥ በአጠቃላይ 193 ሚሊየን 385 ሺህ…

በ25 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የይስማ ንጉስ ሙዚየም ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን በ25 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የይስማ ንጉስ ሙዚየም በዛሬው ዕለት ተመረቀ። የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር እና የኢፌዴሪ ባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ሂሩት ካሳው በተገኙበት ነው ሙዚየሙ የተመረቀው።…