ሳዑዲ ዓረቢያ የየብስና የባሕር ድንበሯን ለኳታር ክፍት እንደምታደርግ ኩዌት አስታወቀች
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሳዑዲ ዓረቢያ የየብስና የባሕር ድንበሯን ለኳታር ክፍት እንደምታደርግ ኩዌት አስታወቀች፡፡
የሃገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አህመድ ናስር አል ሳባህ ሳዑዲ በቅርቡ ድንበሯን ለኳታር ትከፍታለች ብለዋል፡፡
ሳዑዲ ዓረቢያ፣ የተባበሩት ኢሚሬትስ፣…