Fana: At a Speed of Life!

ህብረተሰቡ በኮሮና ቫይረስ መከላከል ላይ እያሳየ ያለው መዘናጋት ሊቆም ይገባል –  አቶ ርስቱ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስ እየተስፋፋ መምጣቱን ተከትሎ በህብረተሰቡ ዘንድ እየታየ ያለው መዘናጋት ሊቆም እንደሚገባ የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ሀገር አቀፍ የአፋጣኝ ጊዜ…

በፖሊስና ህዝብ መካከል መተማመንን የሚፈጥር፣ ህዝብን ባለቤት ያደረገ፣ ዘመን ተሻጋሪ ፖሊስ መገንባት ያስፈልጋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በፖሊስና ህዝብ መካከል መተማመንን የሚፈጥር፣ ህዝብን ባለቤት ያደረገ፣ ዘመን ተሻጋሪ ፖሊስ መገንባት እንደሚያስፈልግ ተነገረ። የኢትዮጵያ ፖሊስ ሪፎርም አካል በሆነው የፖሊስ ዶክትሪን፣ ስታንዳርድና ማስፈጸሚያ ማንዋሎች ላይ ውይይት ተደርጓል።…

በፕሪሚየር ሊጉ አዳማ ከተማ ከሲዳማ ቡና ጋር ያለምንም ጎል አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአራተኛው ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ወንዶች ፕሪሚየር ሊግ አዳማ ከተማ ከሲዳማ ቡና ጋር ያለምንም ጎል አቻ ተለያዩ። ረፋድ ላይ በተካሄደ ጨዋታ ወልቂጤ ከተማ ባህር ዳር ከተማን 1 ለ 0 ማሸነፉ ይታወሳል፡፡ ፕሪሚየር ሊጉን ቅዱስ…

የተለያዩ ተቋማት በ’ገበታ ለሀገር’ ቃል የገቡት ገንዘብ ገቢ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ተቋማት በ'ገበታ ለሀገር' ቃል የገቡት የገንዘብ ደረሰኝ በመላክ ገቢ አድርገዋል። በዚህ መሰረት á አዳማ ቆርቆሮ እና ሚስማር ፋብሪካ  - 10 ሚሊየን ብር ላየንስ ግሩፕ - 5 ሚሊየን ብር በላይነህ ክንዴ - 10…

ኢትዮጵያ በማዕድን ዘርፍ ማምረት የሚያስችል ሀገራዊ ዐቅም በመፍጠር የውጪ ምንዛሬ የማግኘት አቅሟን ታጠናክራለች – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በማዕድን ዘርፍ ማምረት የሚያስችል ሀገራዊ ዐቅም በመፍጠር የውጪ ገበያ እና የውጪ ምንዛሬ የማግኘት አቅሟን እንደምታጠናክር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ኢትዮጵያ…

የጋምቤላ የመጀመሪያ ደረጃ እና አጠቃላይ ሆስፒታል አገልግሎታቸውን በተሻለ ጥራት እያከናወኑ ነው-ዶ/ር ሊያ ታደሰ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ የመጀመሪያ ደረጃ እና አጠቃላይ ሆስፒታል አገልግሎታቸውን በተሻለ ጥራት እያከናወኑ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። ሚኒስትሯ ከጋምቤለ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ እና ከሀይለማሪያም እና ሮማን ፋውንዴሽን…

በኢሉ አባቦር ዞን 12 የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢሉ አባቦር ዞን 12 የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች በቁጥጥር ሾር መዋላቸውን የኢሉ አባቦር ዞን ፖሊስ ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ በተጨማሪም 34 የጦር መሳሪያዎችና በርካታ ጥይቶች መያዛቸውንም አስታውቋል፡፡ የዞኑ ፖሊስ ፅህፈት ቤት ኃላፊ…

የሪፐብሊካን ጥበቃ ሀይል በህግ ማስከበር ዘመቻው የፈጸመው ግዳጅ ውጤታማ ነበር- ሜጀር ጄኔራል ብርሀኑ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሪፐብሊካን ጥበቃ ሀይል ከእዞች እና ከሌሎች የሠራዊቱ አሀዶች ጋር በመጣመር በህግ ማስከበር ዘመቻው የፈጸመው ግዳጅ ውጤታማ እንደነበር የሀይሉ ዋና አዛዥ ሜጀር ጄኔራል ብርሀኑ በቀለ አስታወቁ፡፡ ዋና አዛዡ የሪፐብሊካን ጥበቃ ሀይል በተለይም…

አቶ ደመቀ ከተሰናባቹ የአዘርባጃን አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የስራ ጊዜያቸውን ላጠናቀቁት የአዘርባጃን አምባሳዳር ኤልማን አብዱላዬቭ ሽኝት አደረጉ፡፡ አቶ ደመቀ አምባሳደር ኤልማን አብዱላዬቭ በኢትዮጵያ በነበራቸው ቆይታ የሁለትን ሀገራት…

በ280 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነቡ የአይሲቲ መሰረተ ልማቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቂርቆስ፣ አራዳ እና ኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተሞች በ280 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነቡት የኢንፎርሜሽንና ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ (አይሲቲ) መሰረተ ልማቶች ተመረቁ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤና ሌሎች…