Fana: At a Speed of Life!

ዶክተር ሊያ ታደሰ በፈለገ ሕይወት ሆስፒታል የንፁህና ደህንነቱ የተጠበቀ ሆስፒታል የማድረግ እንቅስቃሴን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በባህር ዳር በሚገኘው ፈለገ ሕይወት ሆስፒታል የንፁህና ደህንነቱ የተጠበቀ ሆስፒታል የማድረግ እንቅስቃሴን ጎበኙ፡፡ ሚኒስትሯ በተጨማሪም በኤሌክትሮኒክስ የታገዘ የጤና መዛግብት አፈፃፀም እና የአገልግሎት መስጫ…

በሶማሌ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ የምክክር መድረክ አካሄዱ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 17 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሶማሌ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ የምክክር መድረክ በጅግጅጋ ከተማ ተካሄደ። በዛሬው እለት በጅግጅጋ ከተማ በተካሄደው የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ የምክክር መድረክ ላይ የሶማሌ ክልል ብልፅግና ፓርቲና ሌሎች በክልሉ የሚገኙ…

የበጎ ፈቃደኛ የህክምና ባለሙያዎች ቡድን በጥቃት የተጎዱ ዜጎችን ለመርዳት ወደ ቡለን ወረዳ ለመጓዝ ተዘጋጀ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 17 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ቡለን አካባቢ በተፈጸመ ጥቃት ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች የህክምና እርዳታ የሚሰጥ የጤና ባለሙያዎች ቡድን ከፓዌ ሆስፒታል ነገ ወደ ስፍራው ለመጓዝ መዘጋጀቱ ተገለጸ፡፡ የክልሉ ጤና ቢሮ እንዳመለከተው በበጎ…

ተጨማሪ 533 ሰዎች ኮሮናቫይረስ ሲገኝባቸው 670 ሰዎች ከቫይረሱ አገግመዋል

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 17 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ተጨማሪ 533 ሰዎች ኮሮናቫይረስ ሲገኝባቸው 670 ሰዎች ከቫይረሱ ማገገማቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በኢትዮጵያ 12 ሺህ 241 ሰዎች ቫይረሱ ያለባቸው ሰዎች ሲሆን ከዚህ ውስጥ 236 ሰዎች በጽኑ ሕክምና ክፍል ክትትል…

የመንግስትና የግል ተቋማት ለ˝ገበታ ለሀገር˝ ፕሮጀክት ገቢ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስትና የግል ተቋማት ለ˝ገበታ ለሀገር˝ ደረሠኝ በመላክ ቃል የገቡትን ገንዘብ ገቢ አደረጉ። በዚህም የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የባንኩ ማሕበረሰብ - 1 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር የኢትዮጵያ ልማት ባንክ - 90 ሚሊየን ብር የከፍተኛ…

እነ እስክንድር ነጋ ላይ ዐቃቤ ህግ ምስክር እንዲያሰማ ቀጠሮ ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የህገ መንግስትና የጸረ ሽብር ጉዳዮች ወንጀል ችሎት በእስክንድር ነጋ፣ ስንታየሁ ቸኮል፣ ቀለብ ስዩም፣ አስካለ ደምለው እና ከዚህ በፊት በዋስ በወጣው 5ኛ ተከሳሽ ጌትነት በቀለ ላይ ዐቃቤ ህግ ምስክር…

በሀዋሳ ከተማ 7 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትር የመንገድ ዳር ማስዋብ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ   

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል ሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ከባለሀብቶች ጋር በትብብር ከጥቁር ውሀ እስከ ሞኖፖል ድረስ የሚለማ 7 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትር የመንገድ ዳር ፕሮጀክት ይፋ ሆነ። ፕሮጀክቱ የከተማው አመራሮች፣ ባለድርሻ አካላት፣ የሚዲያ አካላትና ጥሪ…

ፍርድቤቱ የጋዜጠኛ ዳዊት ከበደን እና የአራት መኮንኖችን ጉዳይ ለማየት ቀጠሮ ሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውራምባ ታይምስ ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደ ለ3ኛ ጊዜ ፍርድቤት ቀርቧል፡፡ ዳዊት ከበደ በተጠረጠረበት ወንጀል ፖሊስ የሰራውን የምርመራ ስራና ባሰባሰባው ማስረጃ ላይ ማብራሪያ ሰጥቷል፡፡ ተጠርጣሪው በሚዲያዎች ሲዘገብብኝ የፖሊስ ምርመራ ብቻ…

የጤና ሚኒስቴር ህብረተሰቡ ሀይማኖታዊ በዓላትን ጥንቃቄ በተሞላበት መንገድ እንዲያከብር አሳሰበ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣይ የሚከበሩ ሀይማኖታዊ በዓላትን ህብረተሰቡ ጥንቃቄ በተሞላበት መንገድ እንዲያከብር የጤና ሚኒስቴር አሳሰበ። ሚኒስቴሩ በዓላቱን አስመልክቶ ከኢትዮጵያ የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጋር በመሆን መግለጫ ሰጥቷል። የጤና ሚኒስትር ዲኤታ…

በኤርትራ 4 ነጥብ 4 ሬክተር ስኬል የተለካ ርዕደ መሬት ተከሰተ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኤርትራ ሰሜን ምዕራብ አቆርዳት አካባቢ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱ ተገለፀ፡፡ የኤርትራው የማስታወቂያ ሚኒስትር አቶ የማነ ገብረመስቀል በትዊተር ገጻቸው እንዳሰፈሩት በሬክተር ስኬል 4 ነጥብ 4 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ መመዝገቡን…