Fana: At a Speed of Life!

ሩሲያ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት እና ግዛታዊ አንድነት ለማክበር ቁርጠኛ አቋም እንዳላት ተረጋግጧል- ሚኒስትሮቹ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ መኮንን ከሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ጋር ውይይት አድርገዋል። በዚህ ወቅት የኢትዮጵያ እና ሩሲያን ዘርፈ ብዙ ግንኙነት በተመለከተ ሚኒስትሮቹ ውይይት አድርገዋል።…

መቐለ ከተማ በተወሰነ መልኩም ቢሆን ወደ እንቅስቃሴ እየተመለሰች ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከቀናት በፊት በመከላከያ ሰራዊቱ ቁጥጥር ስር በዋለችው መቐለ ከተማ በተወሰነ መልኩም ቢሆን የሰዎች እንቅስቃሴ ተጀምሯል፡፡ የጋዜጠኞች ቡድን በዛሬው ዕለት በከተማዋ የተለያዩ ክፍሎች ቅኝት አድርጓል። በዚህም በተወሰነ ደረጃ እንቅስቃሴ…

በመቐለ ከተማ በተደረገ ብርበራ የጥፋት ቡድኑ የጦር መሳሪያ ማከማቻ ዴፖ ተይዟል

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመቐለ ከተማ የጥፋት ሃይሉን አባላትና የጦር መሳሪያዎች በቁጥጥር ስር ለማዋል የቤት ለቤት ፍተሻ ተጀምሯል፡፡ በዚህም በከተማው የጥፋት ቡድኑ የጦር መሳሪያ ማከማቻ ዴፖ በብርበራ በሰራዊቱ ተይዟል፡፡ በወቅቱም ሶስት ኮንቴነር ጠመንጃ፣…

አርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳን በመግደል ወንጀል የተከሰሱት ጥላሁን ያሚን ጨምሮ አራት ተከሳሾች ላይ የዐቃቤ ህግ ምስክር መሰማት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳን በመግደል ወንጀል የተከሰሱት ጥላሁን ያሚን ጨምሮ አራት ተከሳሾች ላይ የዐቃቤ ህግ ምስክር መሰማት ተጀመረ፡፡ በዛሬው ዕለት ዐቃቤ ህግ 12 ምስክሮችን ያቀረበ ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ የሦስቱ ተሰምቷል፡፡ በተጨማሪም ሌላ…

አቶ ደመቀ መኮንን በ21ኛው አፍሪካ ሕብረት ልዩ የሥራ አስፈፃሚዎች ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ተካፈሉ

አዲስ አበባ ፣ህዳር 23 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ መኮንን በቪዲዮ ኮንፈረንስ በተካሄደው በ21ኛው አፍሪካ ሕብረት ልዩ የሥራ አስፈፃሚዎች ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ተካፍለዋል። ስብሰባው በአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ ንግድ ቀጠና ትግበራ እና…

መንግስት በትግራይ ክልል የሰብአዊ ድጋፍ በሚደረግበት ሁኔታ ላይ ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር እየሰራ ነው – ወ/ሮ ሙፈሪያት

አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መንግስት በትግራይ ክልል የሰብአዊ ድጋፍ በሚደረግበት ሁኔታ ላይ ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር እየሰራ እንደሚገኝ የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል ገለጹ። “ወደ ሱዳን የተሰደዱ ንጹሃን ዜጎችን የመመለስና የማቋቋም ስራ ይሰራል” ብለዋል።…

ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ያስወነጨፈቻትን ˝ኢት አር ኤስ ኤስ 1˝ ሳተላይት በይፋ ከቻይና ተረከበች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ከቻይናው ታዩዋን ከተማ የሳተላይት ማስወንጨፊያ ማዕከል ወደ ህዋ ያስወነጨፈቻትን ˝ኢት አር ኤስ ኤስ 1˝ ሳተላይት በይፋ ከቻይና ተረከበች። ኢትዮጵያ በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ ታህሳስ 10 ቀን 2012 ዓ.ም ሳይተላይቷን…

በትግራይ ክልል በሚገኙ ባንኮች ሒሳብ የከፈቱ እና ከትግራይ ውጭ ያሉ ደንበኞች በያሉበት አካባቢ ሒሳባቸውን ማንቀሳቀስ እንዲችሉ ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትግራይ ክልል በሚገኙ ባንኮች ሒሳብ የከፈቱ እና ከትግራይ ውጭ ያሉ ደንበኞች በያሉበት አካባቢ ሒሳባቸውን ማንቀሳቀስ እንዲችሉ መፈቀዱን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አስታወቀ። በፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ በወንጀል ተጠርጥረው ሂሳባቸው እንዳይንቀሳቀስ…

ዓመታዊ የፅዮን ማርያም ንግስ በዓልን ህዝቡ ያለምንም የፀጥታ ችግር እንዲያከብር የፀረ-ሽብር ልዩ ኮማንዶ ስኬታማ ስራ አከናውኗል – የፌደራል ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትግራይ ክልል መከላከያ ሰራዊቱ በተቆጣጠራቸው አካባቢዎች የህብረተሰቡ ሰላምና ደህንነት እንዲከበርና ህብረተሰቡ የዕለት ተዕለት ኑሮውን እንዲመራ ህግ የማስከበር ተግባር እያከናወነ እንደሚገኝ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። ኮሚሽኑ ከሀዲው…

ሲንጋፖር ከእርድ እንስሳት ውጪ በቤተ ሙከራ ያደገን የዶሮ ስጋ ለምግብነት እንዲውል ወሰነች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሲንጋፖር በዓለም ላይ ከእርድ እንስሳት ውጪ በቤተ ሙከራ ያደገን የዶሮ ስጋ ጥቅም ላይ እንዲውል ፈቃድ የሰጠች የመጀመሪያዋ ሀገር ሆነች። ይህ ውሳኔም መቀመጫውን ሳን ፍራንሲስኮ ላደረገው ኢት ጀስት ኩባንያ በቤተ ሙከራ ያሳደጋቸውን ዶሮዎች ለሽያጭ…