በህግ ማስከበርና ዘመቻው በምዕራብ ግንባር ተገኝተው ሲዘግቡ ለነበሩ የሚዲያ ባለሙያዎች እውቅና ተሰጠ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትግራይ ክልል በተካሄደው የህግ ማስከበር ዘመቻ ላይ በምዕራብ ግንባር ተገኝተው በመዘገብ የተሰጣቸውን ሀገራዊ ተልዕኮ ለተወጡ የሚዲያ ባለሙያዎች የምስጋና መርሃ ግብር ተካሄደ::
በዘመቻው በምእራብ ግንባር ከዳንሻ፣ ሁመራ፣ ሽራሮ፣ በሽሬ አድርጎ…