Fana: At a Speed of Life!

በህግ ማስከበርና ዘመቻው በምዕራብ ግንባር ተገኝተው ሲዘግቡ ለነበሩ የሚዲያ ባለሙያዎች እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትግራይ ክልል በተካሄደው የህግ ማስከበር ዘመቻ ላይ በምዕራብ ግንባር ተገኝተው በመዘገብ የተሰጣቸውን ሀገራዊ ተልዕኮ ለተወጡ የሚዲያ ባለሙያዎች የምስጋና መርሃ ግብር ተካሄደ:: በዘመቻው በምእራብ ግንባር ከዳንሻ፣ ሁመራ፣ ሽራሮ፣ በሽሬ አድርጎ…

15ኛው የብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በኦሮሚያ ክልል ደረጃ ህዳር 24 በአዲስ አበባ ይከበራል- ጨፌ ኦሮሚያ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 15ኛው የብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በኦሮሚያ ክልል ደረጃ ህዳር 24 ቀን 2013 ዓ.ም በአዲስ አበባ እንደሚከበር የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባዔ ወይዘሮ ሎሚ በዶ አስታወቁ። በዓሉ “እኩልነትና ህብረ ብሄራዊነት ለጋራ ብልፅግና” በሚል መሪ…

በሁመራ ከተማ በአንድ ሆቴል በተደረገ ፍተሻ ለሁለተኛ ጊዜ 37 ኩንታል አደንዛዥ እፅ ተገኘ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁመራ ከተማ በአንድ ሆቴል በተደረገ ፍተሻ ለሁለተኛ ጊዜ 37 ኩንታል አደንዛዥ እፅ ተገኘ፡፡ በከተማዋ ህግን የማስከበር ግዳጅ እየተወጡ የሚገኙ የአማራ ክልል ፖሊስ አባላት ህገወጥ ድርጊቶችን ለማስወገድ እና የህዝብን ሠላም ለማስጠበቅ እየሠሩ…

መርማሪ ቦርዱ በህግ ማስከበር ዘመቻው ከቀያቸው የተፈናቀሉ ዜጐችን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ በትግራይ ክልል በተካሄደው በህግ ማስከበር ዘመቻ ከቀያቸው የተፈናቀሉ ዜጐችን ጎበኘ። ከሀዲው የህወሓት ቡድን ባደረሰባቸው ጥቃት በጎንንደር ከተማ ተጠልለው የሚገኙ የመከላከያ ሰራዊት ቤተሰቦች እንዲሁም በአካባቢው…

የኮሮና ቫይረስን በመከላከል ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት እንዲኖር ሁሉም የድርሻውን እንዲወጣ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ጥሪ…

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት ቤቶች የዕውቀት ማዕድ በመሆናቸው የመማር ማስተማር ሂደቱን መቀጠል ወሳኝ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለፁ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በክልሉ የመማር ማስተማር ሂደት መጀመሩን በማስመልከት…

ሱዳን በግዛቷ ውስጥ ሲንቀሳቀስ የነበረ የህወሓት ጁንታ የሚሊሻ መሪ በቁጥጥር ስር ማዋሏን አስታወቀች

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን ወታደሮች በሱዳን ግዛት ውስጥ ሲንቀሳቀስ የነበረ የህወሓት ጁንታ የሚሊሻ መሪ በቁጥጥር ስር ማዋላቸውን አስታወቁ፡፡ የሚሊሻ መሪ ነው የተባለው ግለሰብ በሱዳን ክልል ውስጥ ከህወሓት ወገን ሆኖ ሲዋጋ የነበረ መሆኑንም ሱዳን…

ሀገርን ማገልገል የጀመሩትን እያጠናቀቁ ባቀዱበት መሥመር ለሌላ ስኬት መጓዝን ይጠይቃል­- ጠ/ሚ ዐቢይ  

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሀገርን ማገልገል የጀመሩትን እያጠናቀቁ ባቀዱበት መሥመር ለሌላ ስኬት መጓዝን እንደሚጠይቅ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በዛሬው እለት በአዲስ አበባ ጎሮ አካባቢ የተተከሉ ችግኞችን ውሃ አጠጥተዋል።…

የቅዱስ ጴጥሮስ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል አቋርጦት የነበረውን መደበኛ የህክምና አገልግሎት ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቅዱስ ጴጥሮስ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የኮቪድ 19 ህክምናን እና መደበኛ ህክምናዎችን በአንድነት ለመስጠት ቅድመ ዝግጅት አጠናቆ ወደ ስራ መግባቱን አስታወቀ። ሆስፒታሉ ሙሉ ለሙሉ የኮቪድ 19 ታካሚዎችን ተቀብሎ አገልግሎት ሲሰጥ የቆየ ሲሆን፥ ቀድሞ…

ኬንያ ከኢትዮጵያ ጋር ላላት ወዳጅነት ትኩረት እንደምትሰጥ ገለፀች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኬንያ ከኢትዮጵያ ጋር ላላት ወዳጅነት ትኩረት እንደምትሰጥ አስታውቃለች። በኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ እና የአፍሪካ ህብረት ጉዳዮች ዳይሬክተር አምባሳደር ጆርጅ ኦሪና በኬንያ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ አምባሳደር መለስ አለምን በጽህፈት ቤታቸው…

አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በአልጀርስ ከዓለም አቀፍ ስደተኞች ድርጅት ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአልጄሪያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በአልጀርስ ከዓለም አቀፍ ስደተኞች ድርጅት ሃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል። አምባሳደር ነብያት ጌታቸው  በአልጀርስ የሚገኘው የዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት ኃላፊ ፓውሎ ካፑቶና የኘሮጀክት ኃላፊ ከሆኑት…