የህወሓት አጥፊ ቡድን በራሱ ወገን ላይ የፈፀመው ተግባር የሚያሳፍር፣ አሳዛኝና ታይቶ የማይታወቅ ነው- የኳታር የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህወሓት አጥፊ ቡድን በራሱ ወገን ላይ የፈፀመው ተግባር የሚያሳፍር፣ አሳዛኝና ታይቶ የማይታወቅ መሆኑን የኳታር የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ዳይሬክተር አምባሳደር አብዱራሃማን አል ዶሰሪ ገለፀጹ።
በኳታር የኢፌዲሪ ልዩ መልዕክተኛና…