የፌደራል ሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲ የአዲስ አባባ የውክልና አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ያለው ከፍተኛ ወረፋ ተገልጋዮችን ለእንግልት የዳረገ ነው
አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራል ሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲ የአዲስ አባባ የውክልና አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ያለው ከፍተኛ ወረፋ ተገልጋዮችን ለእንግልት የዳረገ ነው።
ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ባደረገው ቅኝት የፌደራል በኤጀንሲው የአዲስ አባባ ቅርንጫፍ በነበረው…