የ2012 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ፈተና ከታህሳስ 1 እስከ 30 ባሉት ጊዜያት ውስጥ ይሰጣል
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 15 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የ2012 ዓ.ም 8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ከታህሳስ 1 እስከ ታህሳስ 30 ቀን 2013 ዓ.ም ክልሎች በሚያወጡ መርሃ ግብር መሰረት እንደሚሰጥ የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ።
የትምህርት ሚኒስትር ዲኤታ አቶ ሚሊየን ማቲዮስ በሰጡት መግለጫ በታህሳስ…