የሕወሓት ጁንታ የትግራይ መሠረተ ልማቶችን እያፈረሰ ነው – አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕወሓት ጁንታ የትግራይ መሠረተ ልማቶችን እያፈረሰ መሆኑን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ አስታወቀ።
የመከላከያ ሠራዊት ወደፊት መገሥገሡ ያስጨነቀው ጁንታ፣ በሁሉም አቅጣጫ ወደ መቐለ በሚወስዱት መንገዶች ላይ የሚገኙ አራት ድልድዮች…