Fana: At a Speed of Life!

ማህበረሰቡ የአካባቢውን ሰላም ነቅቶ እንዲጠብቅ የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ማህበረሰቡ አካባቢውን ነቅቶ በመጠበቅና አጠራጣሪ ሁኔታዎችን ሲመለከት ጥቆማ በመስጠት ሊደርስ የሚችልን ጉዳት መከላከል እንደሚገባው የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ጥሪ አቀረበ፡፡ ለሰው ልጅ አስፈላጊ የሆነውን ሠላም ለመጠበቅ ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ…

ም/ጠ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ፕሬዚዳንት ፌሊክስ ሺሼኬዲ ጋር ተወያዩ። አቶ ደመቀ በነበራቸው ቆይታ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከፕሬዚዳንቱ ጋር ውይይት አድርገዋል።…

በሐረሪ ክልል ለጥፋት ሲዘጋጁ የነበሩ 17 ተጠርጣሪዎች ከተለያዩ የጦር መሳሪያዎችና ሌሎች ቁሳቁሶች ጋር በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሐረሪ ክልል ሐኪም ወረዳ ለጥፋት ዓላማ ሲዘጋጁ የነበሩ 17 ተጠርጣሪዎች ከተለያዩ የጦር መሳሪያዎች እና ሌሎች ቁሳቁሶች ጋር በቁጥጥር ስር ማዋሉን የወረዳው ፖሊስ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። የወረዳው ፖሊስ ጽህፈት ቤት አዛዥ ምክትል ኮማንደር ናስር…

ባለፉት አራት ወራት ከ107 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ2013 የበጀት ዓመት ከሀምሌ ወር እሰከ ጥቅምት 30 ባሉት አራት ወራት ውስጥ 107 ቢሊየን 627 ሚሊየን 206 ሺህ ብር ገቢ መሰብሰቡን የገቢዎች ሚኒስትር አቶ ላቀ አያሌው አስታወቁ። በአራት ወራቱ 104 ቢሊየን 574 ሚሊየን 996 ሺህ ብር…

በትግራይ ክልል ለአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ አፈጻጸም መርማሪ ቦርድ ጥቆማና መረጃ መስጠት የሚያስችሉ አድራሻዎች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትግራይ ክልል ለአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ አፈጻጸም መርማሪ ቦርድ ጥቆማና መረጃ ለመስጠት የሚያስችሉ አድራሻዎች ይፋ ሆነዋል። በህገ-መንግስቱ አንቀጽ 93 መሰረት ሕገ-መንግስቱን እና ሕገ-መንግስታዊ ሥርዓቱን ከአደጋ ለመከላከል ሲባል በትግራይ ክልል…

በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ 75 ሚሊየን ብር በጥሬ እና በአይነት ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ አስተዳደር፣ አርሶአደሮች፣ ባለሃብቶች፣ አመራሮች፣ ሰራተኛች እና ነዋሪዎች 75 ሚሊየን ብር በጥሬ እና በአይነት ለመከላከያ ሰራዊት እና ድጋፍ አደረጉ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ…

በህግ የማስከበር ግዳጅ ላይ ለሚገኘው የመከላከያ ሰራዊት የድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትግራይ ክልል በህግ የማስከበር ግዳጅ ላይ ለሚገኘው የመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው። የድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብሩን ያዘጋጁት የአዲስ አበባ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን እና የከተማዋ መሬት ማኔጅመንት ቢሮ…

ምክትል ጠ/ሚ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከሩዋንዳው ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከሩዋንዳው ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው ወቅትም በኢትዮጵያ ስላለው ወቅታዊ ሁኔታ ለፕሬዚዳንቱ ገለጻ አድርገውላቸዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ…

በትግራይ ክልል እየተወሰደ ያለው ህግ የማስከበር እርምጃ ህገ መንግስታዊ ስርአትን ማስጠበቅ ነው – አምባሳደር ነብያት ጌታቸው

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በትግራይ ክልል የጀመረው ሕግ የማስከበር እርምጃ ዓላማው ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን የናደውን የመቐለ ጁንታ ለሕግ ተገዥ የማድረግና ሕገ መንግስታዊ ስርዓትን ማስጠበቅ መሆኑን በአልጀሪያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው ገለጹ።…

በአቶ ደመቀ መኮንን የተመራ የልዑካን ቡድን በሩዋንዳ ጉብኝት አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የተመራው ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በሩዋንዳ ጉብኝት አድርጓል። የልዑካን ቡድኑ በሃገሪቱ ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ በማስመልከት ለሩዋንዳው የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር…