አቶ ደመቀ መኮንን ከቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሜቭሉት ካቮሶግሉ ጋር በስልክ ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሜቭሉት ካቮሶግሉ ጋር በስልክ ተወያዩ።
ውይይታቸውም በትግራይ እየተካሄደ ባለው ህግ የማስከበር ዘመቻ ዙሪያ መሆኑንም ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር…