Fana: At a Speed of Life!

የሲዳማ ክልል የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ተመሠረተ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ሰባት አባላት ያሉት የሥራ አስፈጻሚ ቦርድ በመምረጥ ተመሠረተ። ጉባኤው የተመሰረተው የኢትዮጵያ ሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ በሀዋሳ ከተማ በሠላም ግንባታ ዙሪያ ለሁለት ቀናት ባዘጋጀው የምክክር…

የድሬደዋ ከተማ ግንባታቸው የተጠናቀቁ ፕሮጀክቶችን አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬደዋ ከተማ አስተዳደር ግንባታቸው የተጠናቀቁ ፕሮጀክቶችን አስመረቀ፡፡   በአስተዳደሩ በ2012 በጀት ዓመት ስራቸው የተጠናቀቁ የካፒታል ልማት ፕሮጀክቶች የምረቃ ስነስርዓት ተካሂዷል፡፡   በኢንዱስትሪ መንደር…

ወይዘሮ አዳነች አቤቤ የኢትዮጵያ የከንቲባዎች ፎረም የቦርድ ሰብሳቢ ሆነው ተመረጡ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ የኢትዮጵያ የከንቲባዎች ፎረም የቦርድ ሰብሳቢ ሆነው ተመረጡ፡፡ የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር “የተሸለ ከተማ ለተሻለ ህይወት” በሚል መሪ ቃል በሃገር አቀፍ ደረጃ…

በአሜሪካ ባለፉት 24 ሰዓታት 94 ሺህ ሰዎች ኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ባለፉት 24 ሰዓታት ብቻ 94 ሺህ ሰዎች ኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡ ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥርም ከሰሞኑ ከተመዘገቡት ከፍተኛው ነው ተብሏል፡፡ ባለፈው ሃሙስም 91 ሺህ ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸውን የተነገረ ሲሆን ከዚያን…

ቦርዱ ኮቪድ19 በምርጫው ሂደት ላይ በሚኖረው ተፅዕኖ እና የመከላከያ መንገዶች ላይ ከፓርቲዎች ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ኮቪድ19 በምርጫው ሂደት ላይ በሚኖረው ተፅዕኖ እና የመከላከያ መንገዶች ላይ ከተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ውይይት አካሄደ፡፡   ፓርቲዎቹ በመጭው ሃገራዊ ምርጫ ዙሪያ ማማከር፣ በምርጫው…

የሰላም ሚኒስቴር ያዘጋጀው ህብረተሰብ ዓቀፍ የውይይት እና የተሳትፎ መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስቴር ያዘጋጀው ህብረተሰብ ዓቀፍ የውይይት እና የተሳትፎ መድረክ ተካሄደ ።   በዚህ ወቅት የሰላም ሚኒስቴር ዲኤታ አቶ አለማየሁ እጅጉ ኢትዮጵያ የጀመረችውን የለውጥ ግስጋሴ መንከባከብና ወደ ላቀ ደረጃ ማሸጋገር…

ምክር ቤቱ የተሰጠውን ኃላፊነት በተሻለ መልኩ ለመወጣት ሪፎርም ሊያደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት በሕገ መንግስቱ የተሰጠውን ኃላፊነት በተሻለ መልኩ ለመወጣት የሚያስችለውን አቅም ለመፍጠር አጠቃላይ ሪፎርም ለማድረግ በሒደት ላይ መሆኑን ገለጸ። ምክር ቤቱ አሁን ባለው ሁኔታ ሚናውን ለመወጣት በሚያስችለው ቁመና ላይ…

የፋናን 25ኛ አመት ምክንያት በማድረግ የአፋን ኦሮሞ የስርጭት ጊዜ ላይ የሚያተኩር የምክክር መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ባለፉት 25 ዓመታት የአፋን ኦሮሞ የስርጭት ጊዜ ላይ የሚያተኩር የምክክር መድረክ ተካሂዷል። የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አድማሱ ዳምጠው፥ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የዛሬ 25 አመት…

በዳጋ እስጢፋኖስ ገዳም ሙዝዬም ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ13ኛው መቶ ክፍለ ዘመን በተመሠረተው ዳጋ ቅዱስ እስጢፋኖስ ገዳም ሙዚየም ሊገነባ ነው፡፡ በጣና ማዕከላዊ ሥፍራ ላይ ከደቅ ደሴት አጠገብ የሚገኘው ይህ ገዳም በርካታ ሐይማኖታዊና ታሪካዊ ቅርሶችን የያዘ ጥንታዊ ገዳም ነው፡፡ ከተገነባ…

አምባሳደር ሂሩት ዘመነ በአውሮፓ ህብረት ከጀርመንና ፈረንሳይ ቋሚ መልዕክተኞች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤልጂየም ብራሰልስ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሂሩት ዘመነ በአውሮፓ ህብረት ከጀርመንና ፈረንሳይ ቋሚ መልዕክተኞች ጋር መከሩ፡፡ አምባሳደር ሂሩት ከህብረቱ የፖለቲካና ደህንነት ቋሚ ኮሚቴ አባላት አምባሳደር ቶማስ ኦሶውስኪ እና አምባሳደር ክሌይር…