ኤምባሲው የሳዑዲን የመኖሪያ ፈቃድ ህግን ተላልፈው የተገኙ ስምንት ታዳጊ እና ሁለት ታማሚ ዜጎችን እንዲፈቱ አደረገ
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ የመኖሪያና ሥራ ፈቃድ ህግን ተላልፈው የተገኙ ስምንት ታዳጊ ወጣት ዜጎችን ከእስር ማስፈታቱን አስታወቀ።
ኤምባሲው ሪያድ ከተማ በህግ አስከባሪ ተይዘው የነበሩ ዜጎችን ከሚመለከታቸው የመንግስት አካላት…