Fana: At a Speed of Life!

ሕዳሴ ግድብን ከደለል ለመታደግና የዓባይ ተፋሰስን በቆላ ቀርከሀ ለማልማት ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን ከደለል ለመታደግ የዓባይ ተፋሰስን በቆላ ቀርከሀ ማልማት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ፡፡ ስምምነቱን የአካባቢ ደን እና አየር ንብረት ለውጥ ኮሚሽን፣ የአካባቢና ደን ምርምር ኢንስቲቲዩት፣ ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ…

የህዳሴ ግድብ ግንባታ የአባይን የውሃ ተፈጥሯዊ ፍሰት አይቀይርም – አምባሳደር አለማየሁ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህዳሴ ግድብ ግንባታ የአባይን የውሃ ተፈጥሯዊ ፍሰት እንደማይቀይርና ግንባታው እንደማይቆም በሩሲያ የኢትዮጵያ አምባሳደር አለማየሁ ተገኑ ገለጹ። አምባሳደር አለማየሁ ተገኑ በየዕለቱ ከሚታተው ኮምሶሞለስካያ ፕራቫድ ጋዜጣ…

የገዳ ስርዓት አበርክቶዎች ላይ ያተኮረ ኮንፈረንስ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የገዳ ስርዓት አበርክቶዎች ላይ ትኩረቱን ያደረገ ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ ተካሄደ። በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የተካሄደው ኮንፈረንስ በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የገዳ እና የባህል ኢንስቲቲዩት የተዘጋጀ ነው፡፡ በኮንፈረንሱ ላይ የኦሮሚያ ክልል ባህልና…

ራክሲኦ ግሩፕ በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የግል የመረጃ ቋት ማዕከል ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ራክሲኦ ግሩፕ ዓለም አቀፍ እውቅና የተሰጠውን በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የግል የመረጃ ቋት ማዕከል በአዲስ አበባ ሊገነባ መሆኑን አስታወቀ። የመረጃ ማዕከሉን ለመገንባት የሚያስችለውን ቦታ በአዲስ አበባ የአይሲቲ ፓርክ ያገኘ ሲሆን በፈረንጆቹ 2021…

ከኢትዮጵያ የተሰረቀውና ኢየሱስ ክርስቶስ የእሾህ አክሊል የደፋበት ስዕልን ጨምሮ ዓለም ላይ 10 ወሳኝ ቅርሶች እየተፈለጉ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ እና በብሪታኒያ መካከል በመቅደላ በተካሄደው ጦርነት ወቅት የተሰረቀውና ኢየሱስ ክርስቶስ የእሾህ አክሊል የደፋበት ስዕልን ጨምሮ 10 ቅርሶችን የማፈላለግ ስራ እየተከናወነ ነው። የጥንታዊ ቅርሶች አፈላላጊ የሆነው ቡድን…

የክልልና ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮዎች ኮቪድ-19ኝን ያማከለ የጤና አገልግሎት በመስጠት አመርቂ ስራዎች ሰርተዋል- ዶ/ር ሊያ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የክልሎች እና ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮዎች የኮቪድ-19 ወርርሽኝን ያማከለ መሰረታዊ የጤና አገልግሎት በመስጠት አመርቂ ስራዎች ማከናወናቸውን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። በጤና ሚኒስቴር የእናቶች ሕጻናትና ስርዓተ ምግብ…

ከአሽከርካሪ ማሠልጠኛ ተቋማት መካከል 220 ተቋማት ብቻ የተቀመጠላቸውን መስፈርት አሟልተዋል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ ከሚገኙት 550 የአሽከርካሪ ማሠልጠኛ ተቋት መካከል 220 ተቋማት የተቀመጠላቸውን መስፈረት አሟልተው አገልግሎት እንደሚሰጡ የትራንስፖርት ሚኒስቴር ገለፀ። የትራንስፖርት ሚኒስቴር ከዘርፉ አመራሮች፣ ከአሽከርካሪዎች ማሠልጠኛ…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከፌደራል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች እና ከክልል ርዕሰ መስተዳድሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከፌደራል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች እና ከክልል ርዕሰ መስተዳድሮች ጋር ተወያዩ፡፡ ውይይቱ በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ እንደነበር ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ አስታውቀዋል፡፡…

በምርጫ ወቅት ሊኖር በሚገባው የኮቪድ 19 ጥንቃቄ ዙሪያ ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምርጫ ወቅት ሊኖር በሚገባው የኮቪድ 19 ጥንቃቄ ዙሪያ ያተኮረ ምክክር ተካሄደ፡፡ የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ባዘጋጀው ምክክር መድረክ ላይ የሲቪል ማህበራት እና የመገናኛ ብዙሃን ተሳትፈዋል። የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ለምርጫው የጥንቃቄ እርምጃ…

የአማራና የኦሮሞ የፖለቲካ ፓርቲዎች በአዳማ እየመከሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራና የኦሮሞ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ የምክክር መድረክ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ በኦሮሚያ እና በአማራ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች ተሳታፊዎች ናቸው፡፡ የምክክር መድረኩ በኢትዮጵያ የዴሞክራሲያዊ ስርዓት…