Fana: At a Speed of Life!

የክብር ዶክተር ሎሬት አርቲስት ለማ ጉያ የቀብር ስነ ስርዓት ተፈፀመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የክብር ዶክተር ሎሬት አርቲስት ለማ ጉያ የቀብር ስነ ስርዓት በዛሬው እለት ተፈፀመ። የቀብር ስነ ስርዓታቸው በቢሾፍቱ ከተማ ስታዲየም ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ ቤተሰቦቻቸው እና ወዳጅ ዘመዶቻቸው በተገኙበት የአስክሬን ሽኝት ተካሂዷል።…

ቱርክ በሰሜን ሶሪያ አዲስ ወታደራዊ ዘመቻ ልታካሂድ እንደምትችል ገለፀች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቱርክ በሰሜን ሶሪያ አዲስ ወታደራዊ ዘመቻ ልታካሂድ እንደምትችል አስጠንቅቃለች። የቱርክ ፕሬዚዳንት ረሲፕ ጣይብ ኤርዶኻን እንደገለጹት፥ ኩርዲሽ የተሰኙት ታጣቂዎች ሀገሪቱ ከሶሪያ በምትዋሰንበት ድንበር አካባቢ አላስፈላጊ ትንኮሳ እያካሄዱ ነው።…

4ኛው የኦዳ አዋርድ የሽልማት ስነ ስርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አራተኛው የኦዳ አዋርድ የሽልማት ስነ ስርአት ትናንት ምሽት ተካሂዷል። የሽልማት ስነ ስርዓቱን በሻቱ ቶለማርያም መልቲ ሚዲያ ከኦሮሚያ ክልል  ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ጋር በመተባበር ያዘጋጁት መሆኑም ተገልጿል። በርካታ የኪነ ጥበብ ሰዎች እና…

ጠ/ሚ ዐቢይ በሶማሌ ክልል የተለያዩ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶችን በይፋ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በሶማሌ ክልል የተለያዩ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶችን በዛሬው እለት በይፋ አስጀምረዋል። በመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች ማስጀመሪያው ላይም ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በተጨማሪም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ…

1495ኛው የነብዩ መሃመድ የልደት በዓል (መውሊድ)ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 1495ኛው የነብዩ መሃመድ የልደት በዓል (መውሊድ) በዛሬው እለት በመላ ሀገሪቱ ተከብሯል። 1495ኛው የነብዩ መሃመድ የልደት በዓል (መውሊድ) በዓል በተለይም በአዲስ አበባ በታላቁ አንዋር መስጊድ ተከብሯል። በአንዋር መስጊድ እየተካሄደ…

በዓሉ እርስ በእርስ የምንተሳሰብበትና ከገጠሙን ችግሮች በጋራ ለመሻገር የምንደጋገፍበት እንዲሆን እመኛለሁ ም/ጠቅላይ ሚንስትር ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) “ታላቁ የመውሊድ በዓል እርስ በእርስ ከልብ የምንተሳሰብበት፤ ከገጠሙን ችግሮች በጋራ ለመሻገር የምንደጋገፍበት እንዲሁን እመኛለሁ” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ለ1495ኛው የመውሊድ በዓል…

ጠ/ሚ ዐቢይ በሸበሌ ወንዝ ላይ የተገነባውን የጎዴ የመስኖ ግድብ ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በሸበሌ ወንዝ ላይ የተገነባውን የጎዴ የመስኖ ግድብ ጎበኙ። በጉብኝቱ ላይ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በተጨማሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን፣ የኦሮሚያ ክልል ርእስ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ እና…

በቻምፒየንስ ሊጉ ባርሴሎና ጁቬንቱስን ከሜዳው ውጭ አሸንፎታል

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ የምድብ ሁለተኛ ጨዋታዎች ምሽቱን ተካሄደዋል። ከምድብ አምስት እስከ ስምንት ባሉት ቡድኖች መካከል በተካሄደ ጨዋታ ታላላቆቹ ቡድኖች ድል ቀንቷቸዋል። በምድብ አምስት የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ ከሜዳው ውጭ…

የውጭ ባለሃብቶች የሚያጋጥማቸውን ማነቆ ለመፍታት የተቋቋመው የቅንጅት መድረክ መደበኛ ስብሰባውን አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውጭ ባለሃብቶች የሚያጋጥማቸውን ማነቆ ለመፍታት የተቋቋመው የቅንጅት መድረክ መደበኛ ስብሰባውን አካሄደ። በመድረኩ ላይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው እና የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ ሚኒስትር አምባሳደር ግርማ ብሩ ተገኝተዋል።…

ባለፉት 24 ሰዓታት 602 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 918 ሰዎች አገግመዋል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ለ6 ሺህ 290 ሰዎች የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ ተደርጎ 602 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። በሌላ በኩል 918 ሰዎች ከቫይረሱ ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ እስካሁን ድረስ 49 ሺህ 886…