Fana: At a Speed of Life!

በከተማዋ ያለውን የመሬት ወረራ በተመለከተ የተካሄደውን ግምገማ የተመለከተው ሪፓርት በአንድ ሳምንት ውስጥ ይፋ ይሆናል

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ያለውን የመሬት ወረራ ጥቆማ እና ቅሬታዎች ለማጣራት የተቋቋመው ግብረ ኃይል የስራ አፈፃፀም እና ግኝቶች በዛሬው ዕለት መገምገሙ ተገለፀ። በግምገማው ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና…

በክልሉ በእርሻ ኢንቨስትመንት ተሠማርተው ያላለሙ የ29 ባለሀብቶች ፈቃድ ተሠረዘ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በእርሻ ኢንቨስትመንት ተሠማርተው ያላለሙ የ29 ባለሀብቶችን ፈቃድ መሰረዙን የክልሉ የኢንቨስትመንት ቦርድ ገለፀ። የኢንቨስትመንት ቦርዱ ዛሬ ባካሄደው ስብሰባ በእርሻ ኢንቨስትመንት ተሠማርተው ወደ ልማት…

የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች ለ1 ሺህ 495ኛው የመውሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች ለ1 ሺህ 495ኛው የነቢዩ መሐመድ የልደት በዓል (መውሊድ) የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት በማስተላለፍ ሙስሊሞች…

ዱራቢሊስ የተባለው ዓለም አቀፍ ላኪ ድርጅት የኢትዮጵያን አቮካዶ ምርት ለውጭ ገበያ ማቅረብ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 18 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዱራቢሊስ የተባለው ዓለም አቀፍ ላኪ ድርጅት በኢትዮጵያ የተመረተን አቮካዶ ለመጀመሪያ ጊዜ በተሳካ ሁኔታ ለውጭ ገበያ ማቅረብ መጀመሩን አስታውቋል። የአቮካዶ የሙከራ ምርቱ ወደ እንግሊዝ፣ አውሮፓ እና መካከለኛው ምስራቅ በተሳካ ሁኔታ መድረሱ…

የአሜሪካ መንግስትና የዓለም ባንክ ኢትዮጵያ ላይ የሚያደርጉት ጫና ተገቢ አይደለም – ዶክተር አረጋዊ በርሄ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካ መንግስትና የዓለም ባንክ በሕዳሴ ግድብ ምክንያት በኢትዮጵያ ላይ የሚያደርጉት ጫና ዓለም አቀፍ መርሆዎችን የጣሰና ኢ-ፍትሃዊ ነው ሲሉ የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ህዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ፅህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር ተናገሩ።…

ጠ/ሚ ዐቢይ ለ1 ሺህ 495ኛው የነቢዩ መሐመድ የልደት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

ኢትዮጵያችን፣ የነቢዩ መሐመድን (ሰዐወ) ልደት የሚያከብሩ ሙስሊሞች፣ ከክርስቲያኖች፣ ከነባር እምነት ተከታዮች እና ከሌሎችም ወገኖቻቸው ጋር ሆነው፣ ለዘመናት በነጻነት ያቆዩዋት ሀገር ነች፡፡ ዛሬ፣ ከሙስሊም ወገኖቻችን ጋር ሆነን፣ የነቢዩ መሐመድን (ሰዐወ) 1495ኛውን ልደት ስናከብር፣…

ፔፕሲኮ የተባለው ኩባንያ በዘይት ምርት እና በምግብ ማቀነባበሪያ ዘርፎች የመሰማራት ፍላጎት እንዳለው ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካው ፔፕሲኮ ኩባንያ በኢትዮጵያ በዘይት ምርት፣ በምግብ ማቀነባበሪያ እና የተለያዩ የፍራፍሬ ጭማቂ ምርቶችን በማምረት ዘርፍ የመሰማራት ፍላጎት እንዳለው ገለፀ፡፡ በደቡብ አፍሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዶክተር ሽፈራው ተክለማሪያም ከኩባንያው…

አደገኛ ዕፅ ስታዘዋውር የተገኘች የታይላንድ ዜጋ በቁጥጥር ስር ዋለች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ከብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ጋር በመተባበር አደገኛ ዕፅ ስታዘዋውር የተገኘችውን ታይላንዳዊት በቁጥጥር ስር አዋለ፡፡ በፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል መከላከል ዘርፍ የኢንተለጀንስ አደገኛ ዕፅና ሬዲዮ መገናኛ…

በአሽከርካሪ ፍቃድ ሰጪ ተቋማት እና የተሽከርካሪ ምርመራ ተቋማት አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ጥናት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሽከርካሪ ፍቃድ ሰጪ ተቋማት እና የተሸከርካሪ ምርመራ ተቋማት አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ በሀገር አቀፍ ደረጃ የተደረገ ጥናት ቀርቦ ውይይት ተደረገ። የትራንስፖርት ዘርፍ የሀገሪቱን ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ በማሳደግ ረገድ ጉልህ ድርሻ…

የኦሮሚያ እና የሶማሌ ክልል የሴቶች የሰላም ፎረም በአዳማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ እና የሶማሌ ክልል ሴቶች የሰላም ፎረም በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በአዳማ እየተካሄደ በሚገኘው ፎረም ላይ የሁለቱ ክልል ተሳታፊዎችን ጨምሮ የፌደራልና የክልል ተጋባዦች ተገኝተዋል፡፡ በፎረሙ የኦሮሚያ ሀደ ሲንቄዎች፣ የሁለቱ…