Fana: At a Speed of Life!

በህዳሴ ግድብ ላይ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት መዳፈር ለማንም አይጠቅምም – መንግስት

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የኢትዮጵያውያን የመልማት ፍላጎትና መብት፤ ስራውም የሉዓላዊው ህዝብ የላብ ውጤት ነው አለ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በሰጡት…

መገናኛ ብዙሃን የንግግር ባህል መዳበር ላይ እና ብዝሃነትን የሚቀበል ዜጋ መፍጠር ላይ ማተኮር እንደሚገባቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት 25ኛ ዓመቱን አስመልክቶ ያዘጋጀው የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡ በፓናል ውይይቱ “ፋና ከየት ወዴት” እንዲሁም ”የሚዲያ ሚና በሃገረ ብሄርና ሀገረ መንግስት ግንባታ” በሚሉ ርዕሶች ሁለት ጥናታዊ ጽሁፎች ቀርበው…

በዚህ ዓመት 5 ሚሊየን የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ዲጂታል መታወቂያ ይኖራቸዋል – ትምህርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ፈተና የተማሪዎች ምዝገባ በዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ የፊታችን ሰኞ እንደሚጀመር አስታውቋል። በኢትዮጵያ የመጀመሪያ በሆነው በዚህ የዲጂታል መታወቂያ ትግበራ መርሃ ግብር የመጀመሪያዎቹ 450 ሺህ ተማሪዎች…

የልዩ ዘመቻዎች ኃይል ማሠልጠኛ ማዕከል ሠልጣኞችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የልዩ ዘመቻዎች ኃይል ማሠልጠኛ ማዕከል የ33ኛ ዙር መሠረታዊ የኮማንዶ እንዲሁም 10ኛ ዙር መሠረታዊ የልዩ ኃይል እና ፀረ ሽብር ሠልጣኞችን አስመረቀ። ሥነ ሥርዓቱም የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል ብርሃኑ ጁላን ጨምሮ ሌሎች…

በለገጣፎ ለገዳዲ ከተማ አስተዳደር ከ456 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በፊንፊኔ ዙሪያ የኦሮሚያ ልዩ ዞን ለገጣፎ ለገዳዲ ከተማ የተገነቡ ፕሮጀክቶች ተመረቁ፡፡ ፕሮጀክቶቹን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ መርቀዋቸዋል፡፡ ዛሬ ከተመረቁት የልማት ፕሮጀክቶች መካከል በ300 ሚሊየን ብር ወጪ…

በናይጀሪያ እስካሁን 51 ንጹሃን ዜጎች መገደላቸውን ፕሬዚዳንት ቡሃሪ ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የናይጀሪያው ፕሬዚዳንት ሙሃማዱ ቡሃሪ ከሰሞኑ በሃገሪቱ በተፈጠረው አለመረጋጋት 51 ንጹሃን ዜጎች መገደላቸውን ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንቱ የፖሊስን የሃይል እርምጃ በመቃወም በተካሄደው ሰልፍ ላይ የፀጥታ አካላት በወሰዱት እርምጃ በርካቶች…

የምርጫ አዘጋገብ ላይ ያተኮረ ስልጠና ለጋዜጠኞች እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምርጫ አዘጋገብ ላይ ያተኮረ ስልጠና ለጋዜጠኞች እየተሰጠ ነው። ዩ ኤስ ኤጀንሲ ፎር ግሎባል ሚድያ እና የአሜሪካ ድምፅ ናቸው ስልጠናውን ለሀገር ውስጥ ጋዜጠኞች እየሰጡ ያሉት። በስልጠናው ላይ ለቀጣዩ ሀገራዊ ምርጫ ሰላማዊ፣ ተአማኒነት…

ዶናልድ ትራምፕ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ላይ የሰጡት አስተያየት ከእርሳቸው የማይጠበቅ ነው – ሴናተር ጄሰን ክሮው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካው ሴናተር ጄሰን ክሮው የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ላይ ያደረጉትን ንግግር ተቃወሙ፡፡ የኮሎራዶው ሴናተር በትዊተር ገፃቸው እንዳስታወቁት የፕሬዚዳንት ትራምፕ “ግብፅ የህዳሴ ግድብን ልታጋይ…

የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ሁሉም በየቦታው ለኢትዮጵያ ዘብ እንዲቆም ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ሁሉም በየቦታው 24 ሰዓት ለኢትዮጵያ ዘብ እንዲቆም ጥሪ አቀረበ፡፡ ኢትዮጵያ በፈጣሪዋ ታምና በሕዝቧ አንድነትና ጽናት የቆመች ሀገር ና፤ ጥቂት ሰጥተው ብዙ ሊያዟት በሚሞክሩ ተማምና አታውቅም፤ ሕይወታቸውን ሰጥተው…

በድጎማ የሚቀርቡ መሰረታዊ የፍጆታ ምርቶችን አቅርቦት ለማሳደግ የግል ባለሃብቶችን ለማሰማራት እየተሰራ ነው- የኦሮሚያ ንግድ ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በድጎማ የሚቀርቡ መሰረታዊ የፍጆታ ምርቶችን አቅርቦት ለማሳደግ በዘርፉ የግል ባለሃብቶች በስፋት እንዲሰማሩ እየተሰራ መሆኑን የኦሮሚያ ንግድ ቢሮ አስታወቀ። የኦሮሚያ ንግድ ቢሮ  የንግድ ውድድር እና ሸማቶች ጉዳይ ዳይሬክተር አቶ አብዱላዚዝ ቃዶ …