ጣና ፎረም ለአፍሪካ ጉዳዮች አፍሪካዊ መፍትሄዎችን ከማምጣት ረገድ ከፍተኛ ፋይዳ አለው-ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጣና ፎረም በአፍሪካ ውስጥ ላሉ የሰላምና የደህንነት ጉዳዮች አፍሪካዊ መፍትሄዎችን ከማምጣት ረገድ ከፍተኛ ፋይዳ እንዳለው ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ገለጹ።
በአፍሪካ የሰላምና ደህንነት ጉዳዮች ላይ የሚመክረው ጣና ፎረም ለ9ኛ ጊዜ “ለአፍሪካ…