ብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ለፀጥታና ደህንነት አካላት የፀረ ሽብር ሥልጠና ሰጠ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ከአገሪቱ የፀጥታና ደህንነት ተቋማት ለተውጣጡ ከ330 በላይ አመራሮችና አባላት ስልጠና መስጠቱን አስታወቀ።
ስልጠናው ሽብርተኝነትን መከላከልና ማክሸፍ በሚያስችሉ ስልቶች ዙሪያ እንዲሁም የሽብር ተልእኮዎችን…