Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ በ362 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነቡ 197 ፕሮጀክቶች ወደ ስራ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በ362 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነቡ 197 ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል። የልማት ፕሮጀክቶቹ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስተባባሪ አቶ…

ዶናልድ ትራምፕ በጦርነት ወቅት ህይወታቸው ያጡ ወታደሮችን ተሸናፊዎች ብለዋል መባሉ ቁጣን ቀስቅሷል

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በጦርነት ወቅት ህይወታቸውን ያጡ የአሜሪካ ወታደሮችን ተሸናፊዎች እና ጥገኞች ብለዋል መባሉ ቁጣን ቀስቅሷል።   ዶናልድ ትራምፕ ወታደሮችን አጣጥለውበታል የተባለው ንግግር አትላንቲክ በተሰኘ…

102 ሚሊየን ብር ለገበታ ለሃገር ፕሮጀክት ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አመራሮችና ሠራተኞች የገበታ ለሃገር የልማት ጥሪ በመቀበል 102 ሚሊየን ብር የሚሆን የአንድ ወር ደሞዛቸውን ድጋፍ አደረጉ፡፡ መንግሰት ከዚህ በፊት በገበታ ለሸገር ያቀረበውን የልማት ጥሪ በመቀበልና ፈጣን ምላሽ…

የአርባ ምንጭና ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎቻቸውን አስመረቁ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለ33ኛ ዙር በተለያዩ ሙያዎች ያሰለጠናቸውን ከ2 ሺህ 300 በላይ ተማሪዎችን አስመረቀ፡፡ ዩኒቨርሲቲው በድህረ ምረቃና በቅድመ መደበኛ መረሃ ግብር ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ነው ያስመረቀው፡፡ ተመራቂዎች…

አሜሪካ ለኢትዮጵያ ስትሰጠው የነበረው እርዳታ ሊታገድ እንደማይገባ 6 የአሜሪካ ኮንግረስ አባላት ደበዳቤ አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  አሜሪካ ለኢትዮጵያ ስትሰጠው የነበረው እርዳታ ሊታገድ እንደማይገባ ስድስት የአሜሪካ ኮንግረስ አባላት ለውጭ ጉዳይ ሚኒስትር መስሪያ ቤት በላኩት ደበዳቤ አሳሰቡ። የኮንግረስ አባላቱ ለአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፒዮ በጻፉት የተቃውሞ…

የደቡብ ክልል መንግስት ለተለያዩ የስራ ኃላፊዎች ሹመት ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል ለተለያዩ የስራ ኃላፊዎች ሹመቶችን ሰጠ። በዚህም መሰረት፦ አቶ ኃይለማርያም ተስፋዬ- በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የባህልና ቱሪዝም ቢሮ ሃላፊና የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ አቶ ማሄ…

በኢትዮጵያ በጎርፍ ምክንያት ለተፈናቀሉ ከ177 ሺህ በላይ ዜጎች የሰብአዊ እርዳታ የመስጠት ስራ ተጠናክሮ ቀጥሏል

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ በጎርፍ ምክንያት ለተፈናቀሉ ከ177 ሺህ በላይ ዜጎችን የሰብአዊ እርዳታ የመስጠት ስራ ተጠናክሮ መቀጠሉን የብሄራዊ የአደጋ ስጋትና አመራር ኮሚሽን አስታወቀ። ኮሚሽኑ ለፋና ብሮካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፀውበክረምቱ ከመደበኛ በላይ…

የአቶ ልደቱ አያሌው የዋስትና ጥያቄ ውድቅ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአቶ ልደቱ አያሌው የዋስትና ጥያቄ ውድቅ ተደረገ። በምስራቅ ሸዋ ዞን ቢሾፍቱ ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት አቃቤ ህግ ክስ የመመስረቻ የ15 ቀን ጊዜ ጠይቆ ተፈቅዶለታል። ክስ እስከሚመሰረት ድረስም በፖሊስ ጣቢያ በእስር እንዲቆዩ ታዟል።…

ለወባ በሽታ መከሰት ምቹ የአየር ሁኔታ በመኖሩ በሽታው በሚከሰትባቸው አካባቢዎች የሚኖር ህብረተሰብ ጥንቃቄ ሊያደርግ ይገባል- የጤና ሚንስቴር

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመጪ ወራት ለወባ በሽታ መከሰት ምቹ የአየር ሁኔታ በመኖሩ በሽታው በሚከሰትባቸው አካባቢዎች የሚኖሩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተገቢውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የጤና ሚንስቴር አሳሰበ። የሚንስቴሩ የብሄራዊ የወባ ፕሮግራም አስተባባሪ መብራህቶም ሃይለ ለፋና…

በጂዳ እና በሪያድ በተለያዩ እስር ቤቶች የነበሩ 672 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሳዑዲ አረቢያ የሚኖሩ ዜጎችን ደህንነት ለማስጠበቅ እና መብታቸው ተጠብቆ እንዲኖሩ የሚያስችሉ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።   የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ መግለጫ…