Fana: At a Speed of Life!

ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በተካሄደ የድጋፍ ሰልፍ ላይ ቦምብ በመወርወር የሽብር ወንጀል የተከሰሱ አምስት ተከሳሾች ጥፋተኛ ተባሉ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተካሄደ የድጋፍ ሰልፍ ላይ ቦምብ በመወርወር የሽብር ወንጀል የተከሰሱ አምስት ተከሳሾች የጥፋተኝነት ፍርድ ተፈረደባቸው። ተከሳሾቹ ጌቱ ቶሎሳ፣ ብርሃኑ…

በ11 ግድቦች አካባቢ ያሉ ነዋሪዎች እንዲነሱና ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ከክረምቱ ጋር ተያይዞ ግድቦች የሞሉ በመሆኑ የማስተንፈስ ሥራ እየተሠራ መሆኑን የተፋሰሶች ባለስልጣን አሳሰበ። የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር አዳነች ያሬድ በሰጡት መግለጫ አስራ አንዱም ግድቦች ላይ በከፍተኛ ሁኔታ የውሀ መሙላት…

በ2012 በጀት አመት በብድር እና በእርዳታ ከ106 ቢሊየን ብር በላይ ተገኝቷል

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስቴር ኢትዮጵያ በ2012 በጀት አመት በብድር እና በእርዳታ 106 ነጥብ 875 ቢሊየን ብር ማግኘቷን አስታወቀ፡፡ ከዚህ ውስጥ 37 ነጥብ 38 ቢሊየን ብሩ ከተለያዩ የፋይናንስ ተቋማት እና ለጋሸ ሀገራት በብድር የተገኘ ነው፡፡…

ለ10 የኤሌክትሮኒክስ የመገናኛ ብዙኃን ፈቃድ ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ፤ ነሃሴ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲሱ ዓመት ለአስር የኤሌክትሮኒክስ የመገናኛ ብዙኃን ፈቃድ እንደሚሰጥ የብሮድካስት ባለስልጣን አስታወቀ። የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ጌታቸው ድንቁ እንደገለጹት በቀጣዩ ዓመት ፈቃዱን ከሚያገኙት መካከል በጨረታ ያሸነፉ ሶስት የኤፍ ኤም…

ግብጽ የሙስሊም ወንድማማቾች ጊዜያዊ መሪን በቁጥጥር ስር አዋለች

አዲስ አበባ፤ ነሃሴ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ግብጽ የሙስሊም ወንድማማች ፓርቲን በጊዜያዊነት በመምራት ላይ የነበሩትን ሞሃመድ ኢዛትን በቁጥጥር ስር ማዋሏን አስታወቀች፡፡ የ70 ዓመቱ ሞሃመድ ኢዛት ሙስሊም ወንድማማቾችን ከ2013 ጀምሮ በጊዜያዊነት መርተዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም የዓለም…

ቼልሲ ቲያጎ ሲልቫን አስፈረመ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ብራዚላዊው ተከላካይ ቲያጎ ሲልቫ የእንግሊዙን ቼልሲ ተቀላቀለ፡፡ ሲልቫ ለምዕራብ ለንደኑ ክለብ የማራዘም አማራጭ ያለው የአንድ አመት የኮንትራት ፊርማውን አኑሯል፡፡ የ35 አመቱ ተከላካይ ሰማያዊዎቹን በነጻ ዝውውር ከፈረንሳዩ ፒ ኤስ ጂ…

በምስራቅ ጎጃም ዞን እናርጅ እናውጋ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሶስት ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፤ ነሀሴ 22 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን እናርጅ እናውጋ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሶስት ሰዎች ሕይወት አለፈ። አደጋው የደረሰው ከደብረ ወርቅ ከተማ ወደ መጣያ ደጅ አጋምና ቀበሌ የሚጓዝ ባጃጅ ከደብረ ታቦር ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ ከነበረ ሃገር…

የአውሮፓ ህብረት 20 በሚደርሱ የቤላሩስ ከፍተኛ ባለስልጣናት ላይ ማዕቀብ ሊጥል ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት 20 በሚደርሱ የቤላሩስ ከፍተኛ ባለስልጣናት ላይ ማዕቀብ ሊጥል ነው፡፡ የህብረቱ አባል ሃገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ከፍተኛ ባለስልጣናቱን በጥቁር መዝገብ በማስፈር ማዕቀብ ለመጣል ተስማምተዋል፡፡ ማዕቀቡ በሃገሪቱ ከምርጫ…

ፍርድ ቤቱ በእነ አቶ ጃዋር ላይ ቀሪ የቅድመ ምርመራ ምስክሮችን ለመስማት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ተረኛ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት አቶ ጃዋር መሀመድን ጨምሮ በ14ቱም ተጠርጣሪዎች ላይ ቀሪ የቅድመ ምርመራ ምስክሮችን ለመስማት ለፊታችን ማክሰኞ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ። የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ሳይንስ…

በመዲናዋ ከፈረንጆቹ 2014 በፊት ተመርተው አገልግሎት እየሰጡ የሚገኙ ተሽከርካሪዎች ከፍተኛውን ለጤና ጎጂ የሆኑ ብናኝ ወደ ከባቢ አየር እንደሚለቁ ጥናት…

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በትራንስፖርቱ ዘርፍ የሚታየውን የብክለት መጠን ምን ያክል እንደሆነ ለማወቅ እንዲረዳ በመሳሪያ የታገዘ መረጃ በመሰብሰብ ጥናት መካሄዱን የአዲስ አበባ አካባቢ ጥበቃና አረንጓዴ ልማት ኮሚሽን አስታውቋል። ኮሚሽኑ ከሲ 40…