በአማራ ክልል የአርሶ አደር መንደርን በግብርና ልማት የማሻሻል ፕሮጀክት ውጤት እያሳየ መሆኑን ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተመስገን ገለፁ
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አርሶ አደሮችን በገበያ ተኮር የግብርና ልማት በማሰማራት ኑሯቸውን የተሻለ ለማድረግ በትኩረት እየተሠራ መሆኑን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተመስገን ጥሩነህ አስታወቁ።
ርዕሰ መስተዳድሩና የክልሉ ምክር ቤት አፈጉባኤ ወይዘሮ ወርቅሰሙ ማሞ…