Fana: At a Speed of Life!

እነ አቶ ጃዋር መሀመድ ዳኛ ይቀየርልን ሲሉ ያቀረቡት ጥያቄ ውድቅ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) እነ አቶ ጃዋር መሀመድ ዳኛ ይቀየርልን ሲሉ ያቀረቡት ጥያቄ ውድቅ ተደረገ፡፡ የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት እነ አቶ ጃዋር ባቀረቡት አቤቱታ ላይ መርምሮ ብይን ሰጥቷል፡፡ በዚህም አቤቱታው በማስረጃ የተደገፈ አይደለም በሚል…

ለዓመቱ የተያዘው 5 ቢሊየን ችግኝ የመትከል እቅድ መሳካቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በባህርዳር ከተማ በተካሄደው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ላይ ተሳትፈዋል። በዚህ ወቅት ባደረጉት ንግግር ለዓመቱ የክረምት ወቅት የተያዘው 5 ቢሊየን ችግኝ የመትከል መርሃ ግብር በውቢቷ ሀዋሳ ከተማ ተጀምሮ በውቢቷ…

ፍርድ ቤቱ የአቶ ጃዋር መሃመድን የዋስትና ጥያቄን ውድቅ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፍርድ ቤቱ አቶ ጃዋር መሐመድ ያቀረቡትን የዋስትና ጥያቄ ውድቅ አደረገ። የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት በልደታ አዳራሽ የአቶ ጃዋር መሃመድን ጉዳይ ተመልክቷል። አቶ ጃዋር መሃመድ ከዚህ ቀደም በተሰጠው…

ብልሹ አሰራርና የአገልግሎት አሰጣጥ ችግር የሚስተዋልባቸው ተቋማት ላይ ስር ነቀል ለውጥ እናመጣለን­- ኢ/ር ታከለ ኡማ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) “ብልሹ አሰራር እና የአገልግሎት አሰጣጥ ችግር የሚስተዋልባቸው ተቋማት ላይ ስር ነቀል ለውጥ እናመጣለን” አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ። ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ፥ በአዲስ አበባ ከተማ…

በ24 ሰዓታት 584 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ የ20 ሰዎች ሕይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 11 ሺህ 881 የላብራቶሪ ምርመራ 584 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 24 ሺህ 175 መድረሱንም…

በአርቲስት ሀጫሉ ግድያ የተጠረጠረው ከበደ ገመቹ ፍርድ ቤት ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ የግድያ ወንጀል የተጠረጠረውና ሸሽቶ በሃምሌ 3 ቀን 2012 ዓ.ም አዳአ ድሬ ተብሎ በሚጠራ አካባቢ በቁጥጥር ስር የዋለው ከበደ ገመቹ ዛሬ ፍርድ ቤት ቀረበ። በዛሬው የችሎት ውሎም መርማሪ ፖሊስ ከዚህ በፊት በተሰጠው ተጨማሪ…