የኦሮሚያ ክልል ከሰሞኑ በተፈጠረው አለመረጋጋት የተፈናቀሉ ዜጎችን የማቋቋም ስራ እያከናወነ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልል ከሰሞኑ በተፈጠረው አለመረጋጋት ምክንያት ከቤት ንብረት የተፈናቀሉ ዜጎችን የማቋቋም ስራ እያከናወነ መሆኑን አስታወቀ።
ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ የነበራቸው የክልሉ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሀላፊ አቶ ጌታቸው…