Fana: At a Speed of Life!

ከ1 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ለሚገነባው የካሊድ ዲጆ ግድብና መስኖ ልማት ፕሮጀክት ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በ1 ነጥብ 19 ቢሊየን ብር ወጪ ለሚገነባው የካሊድ ዲጆ ግድብና መስኖ ልማት ፕሮጀክት ግንባታ ስምምነት ተፈረመ። ስምምነቱን የመስኖ ልማት ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶክተር ሚካኤል መሃሪ እና የደቡብ ውሃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ…

በኢትዮጵያ 245 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ7 ሰው ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰአታት ለ5 ሺህ 709 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 245 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። ሚኒስትሯ በፌስ ቡክ ገጻቸው ቫይረሱ ከተገኘባቸው ውስጥ 241ዱ ኢትዮጵያውያን ሲሆኑ፥…

በኦሮሚያ ክልል በህብረተሰቡ ድጋፍና በመንግስት የተገዙ 234 አምቡላንሶችን የክልል መንግስት ተረከበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል በህብረተሰቡ ድጋፍና በመንግስት የተገዙ 234 አምቡላንሶችን የክልሉ መንግስት ከጤና ሚኒስቴር ተረከበ።   በርክክቡ ወቅት አምቡላንሶቹ በፌደራል፣ በክልል መንግስት እና በህብረተሰቡ ተሳትፎ የተገዙ መሆኑ ታውቋል።…

የአዲስ አበባ ብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ አባላት ችግኝ ተከሉ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ''ዛፍ በደጃፍ አረንጓዴ አሻራችንን እናሳርፍ'' በሚል መሪ ሃሳብ ዛሬ በመዲናዋ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በሚገኘው ጌዲኦ ዋሻ ችግኝ ተክለዋል። ወጣቶቹ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሃገራዊ ጥሪ…

ዳግም በተጀመረው የስፔን ላ ሊጋ ሲቪያ ድል ቀንቶታል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የስፔን ላ ሊጋ ትናንት ምሽት በተደረገ አንድ ጨዋታ ዳግም ወደ ውድድር ተመልሷል። ላ ሊጋው ትናንት ምሽት ሲጀመር ሲቪያ እና ሪያል ቤቲስን አገናኝቷል። ከሶስት ወራት በኋላ ዳግም የተጀመረውን ላ ሊጋ ሲቪያ 2 ለ 0 ሲያሸንፍ፥ ኦካምፖስ እና…

የብሪታንያ ኢኮኖሚ በሚያዚያ ወር በ20 ነጥብ 4 በመቶ አሽቆልቁሏል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሪታንያ ኢኮኖሚ በሚያዚያ ወር በ20 ነጥብ 4 በመቶ ማሽቆልቆሉን የሃገሪቱ ስታቲስቲክስ ቢሮ አስታወቀ። የኮሮና ቫይረስን ተከትሎ በሃገሪቱ በእንቅስቃሴ ላይ የተጣለው ክልከላ ለማሽቆልቆሉ ምክንያት መሆኑም ተገልጿል። ያጋጠመው ኢኮኖሚያዊ…

በሽር አል አሳድ ጠቅላይ ሚኒስትር ኢማድ ካሚስን ከስልጣን አባረሩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶሪያው ፕሬዚዳንት በሽር አል አሳድ የሃገሪቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ኢማድ ካሚስን ከስልጣን አባረሩ። ከፈረንጆቹ 2016 ጀምሮ የሃገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር የነበሩት ካሚስ የመባረራቸው ምክንያት ግን አልተገለጸም። በሃገሪቱ እየከፋ የመጣውን…

በግድቡ ላይ እየተካሄደ ያለው የሶስትዮሽ ውይይት እንደቀጠለ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብጽ በታላቁ የህዳሴ ግድብ የውሃ አሞላልና አተገባበር ዙሪያ እያደረጉት ያለው ድርድር ለሶስተኛ ቀን በቪዲዮ ኮንፈረንስ ተካሂዷል።   ድርድሩ በኢትዮጵያ ሊቀመንበርነት ታዛቢዎች በተገኙበት በግድቡ…

የኢትየጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ህጋዊ ሰውነት በማግኘቱ ምስጋናውን አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  የኢትየጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ህጋዊ ሰውነት በማግኘቱ ምስጋና አቀረበ። የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ትላንት ባካሄደዉ 16ኛ መደበኛ ስብሰባው የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤትን ህጋዊ ሰውነት ለመስጠት የቀረበ…

በአንዲት ሴት ላይ የሚደርስ ማንኛውም ጥቃት በሁሉም ሴቶች ላይ የተሰነዘረ መሆኑን ማመን አለብን- ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአንዲት ሴት ላይ የሚደርስ ማንኛውም ጥቃት በሁሉም ሴቶች ላይ የተሰነዘረ መሆኑን ማመን አለብን አሉ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ። የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ጾታዊ ጥቃትን በተመለከተ በዛሬው እለት መልእክት አስተላልፈዋል። ፕሬዚዳንት…