በአማራና ቤንሻንጉል ጉሙዝ አዋሳኝ አካባቢዎች ሰላምና ህግ ማስከበር ላይ ያተኮረ ውይይት ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራና ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች ሰላምና ህግ ማስከበር ላይ ያተኮረ ውይይት በባህር ዳር ከተማ ተካሂዷል።
በትናንትናው እለት በባህር ዳር ከተማ በተካሄደው ውይይት ላይም የሁለቱ ክልል ርዕሰ መስተዳድሮች፣ የአጎረባች ወረዳ…