Fana: At a Speed of Life!

በአፋር ክልል ከህግ ውጪ በሆን መንገድ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ከ200 በላይ ታጣቂዎች ወደ ሰላማዊ  ህይወት ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል ከህግ ውጪ በሆን መንገድ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ከ200 በላይ ታጣቂ ሃይሎች የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎትና የኢፌዴሪ ሃገር መከላከያ ሰራዊት ባደረጉት ጥረት ወደ ሰላማዊ ህይወት ተመለሱ፡፡ ታጣቂዎቹ የተጀመረው የሰላም አማራጭ…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 83ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። ምክር ቤቱ የጂኦተርማል ሀብት ልማት ዐዋጅን ለማሻሻል በቀረበው ረቂቅ ዐዋጅ ላይ የተወያየ ሲሆን፥ የዐዋጁን የተወሰኑ…

በፓኪስታን 99 ሰዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ የመንገደኞች አውሮፕላን ተከሰከሰ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በፓኪስታን 99 ሰዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ የመንገደኞች አውሮፕላን ተከሰከሰ። አውሮፕላኑ ከላሆር በመነሳት መድረሻውን ጂናህ አድርጎ በመብረር ላይ እያለ ካራቺ ከተማ አቅራቢያ መከስከሱን የሃገሪቱ ባለስልጣናት አስታውቀዋል። የአደጋ ጊዜ…

ጠ/ሚ ዐቢይ ኢድ አልፈጥርን ምክንያት በማድረግ ለተለያዩ ወገኖች ስጦታ አበረከቱ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ኢድ አልፈጥርን ምክንያት በማድረግ ለተለያዩ ወገኖች ስጦታ አበረከቱ። በቦሌ ክፍለ ከተማ ለሚኖሩ 100 አባ ወራ የሶሪያ ስደተኞች የምግብ፣ የአልባሳት እና የንጽህና መጠበቂያ ስጦታ አበርክተውላቸዋል።…

ባለፉት 24 ሰአታት ለ3 ሺህ 645 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 30 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰአታት ለ3 ሺህ 645 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 30 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ ባወጣው መግለጫ ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ሁሉም ኢትዮጵያውያን ሲሆኑ፥ 26 ወንድ እና 4…

ጠቅላይ ምክር ቤቱ ህዝበ ሙስሊሙ የኢድ ሰላትን በየቤቱ እንዲሰግድ አሳሰበ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ህዝበ ሙስሊሙ የኢድ ሰላትን በየቤቱ መስገድ እንዳለበት የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አሳሰበ። የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ኡመር እንድሪስ 1 ሺህ 441ኛውን የኢድ አል ፈጥር በዓልን በማስመልከት…

የዓለም ባንክ የበረሃ አንበጣን ለመከላከል ለኢትዮጵያ የ63 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ፕሮግራም ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ባንክ ኢትዮጵያ የበረሃ አንበጣን ለመከላከል ለምታደርገው ጥረት የ63 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ፕሮግራም ይፋ አደረገ። የባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ ያፀደቀው ድጋፍ በሃገሪቱ የበረሃ አንበጣን ጨምሮ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥና የዜጎችን…

ግብፅ በህዳሴው ግድብ ላይ ወደሚካሄደው የሶስትዮሽ ድርድር ለመመለስ ፍላጎት አለኝ አለች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ግብፅ በህዳሴው ግድብ ላይ ወደሚካሄደው የሶስትዮሽ ድርድር ለመመለስ ፍላጎት እንዳላት ገለፀች። የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ትናንት ባወጣው መግለጫ በግድቡ የውሃ አሞላል ዙሪያ ከኢትዮጵያ እና ሱዳን ጋር ለመደራደር ፍላጎት አላት ብሏል።…

አምባሳደር ሽፈራው ጃርሶ ከሱዳን ሉአላዊ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሌተናል ጄኔራል አብዱል ፈታህ አል ቡርሃን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሱዳን የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሽፈራው ጃርሶ ከሱዳን የሽግግር መንግስት ሉአላዊ ምክርቤት ፕሬዚዳንት ሌተናል ጄኔራል አብዱል ፈታህ አል ቡርሃን ጋር ተወያይተዋል። አምባሳደር ሽፈራው ጃርሶ በሱዳን የነበራቸውን የስራ ጊዜያቸውን…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሐምዶክ ጋር በሕዳሴ ግድብ ዙሪያ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ከሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሐምዶክ ጋር በሕዳሴ ግድብ ዙሪያ ተወያዩ። ዛሬ ከሰዓት በኋላ በቪዲዮ ኮንፍረንስ በተካሄደው ውይይት ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ በተጨማሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ…