Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ክልከላዎችን በተላለፉ 268 አሽከርካሪዎች ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ክልከላዎችን በተላለፉ 268 አሽከርካሪዎች ላይ እርምጃ መወሰዱን አስታወቀ። የመምሪያው የትራፊክ ሙያ የህዝብ ግንዛቤ ማሳደጊያ ዲቪዚዮን ኃላፊ ምክትል ኢንስፔክተር ሠለሞን አዳነ፥ 195…

ጠ/ሚ ዐቢይ አካላዊ ርቀትን በመጠበቅ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን ማገዝ እንደሚገባ አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አካላዊ ርቀትን በመጠበቅ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን ማገዝ እንደሚገባ አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ አካላዊ ርቀትን በመጠበቅ የመስጠት መንፈስን እና ማኅበረሰብ መገንባትን ማጠናከር…

የፐብሊክ ሰርቪስ ሠራተኞች ትራንስፖርት አገልግሎት የስምሪት ሰዓት ማሻሻያ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 12፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የፐብሊክ ሰርቪስ ሠራተኞች ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት የትራንስፖርት የስምሪት ሰዓት ማሻሻያ ማድረጉን አስታወቀ። ድርጅቱ እንዳመለከተው መንግስት የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ለአዲስ አበባ እና ለፌደራል ፐብሊክ ሰርቪስ ሠራተኞች…

በኢትዮጵያ ሶስት ተጨማሪ ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 12፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ተጨማሪ ሶስት ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። ሚኒስትሯ በ24 ሰአታት ውስጥ ለ396 ሰዎች ምርመራ ተደርጎ ሶስት ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል ብለዋል። ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች…

ጃክ ማ ሶስተኛ ዙር የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ቁሳቁሶችን ለአፍሪካ ሃገራት ሊልኩ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሊባባ ፋውንዴሽን መስራችና ዋና ስራ አስፈጻሚ ጃክ ማ ሶስተኛ ዙር የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ቁሳቁሶችን ለአፍሪካ ሃገራት ሊልኩ ነው። ጃክ ማ በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ በርካታ የህክምና ቁሳቁሶችን ለሶስተኛ ጊዜ ለአፍሪካ ሃገራት ሊልኩ…

የፋና ላምሮት የ3ኛው ዙር የባለተሰጥኦ ድምፃዊያን የፍፃሜ ውድድር አሸናፊ ታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፋና ላምሮት የባለተሰጥኦ ድምፃዊያን ውድድር በፋና ቴሌቪዥን በዛሬው ዕለት ተካሂዷል።   በውድድሩም ለመጨረሻው ዙር ያለፉ ድምፃዊያን ስራዎቻቸውን አቅርበዋል።   አራቱ ተወዳዳሪዎችም በፋና ቴለቪዥን በቀጥታ…