ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ6 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ከ6 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡
ቢሮው ድጋፍ ያደረገው በአጣዬ እና በመተከል ዞን ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ እና ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ነው፡፡
ቢሮው ድጋፍ…