Fana: At a Speed of Life!

ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ6 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ከ6 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡ ቢሮው ድጋፍ ያደረገው በአጣዬ እና በመተከል ዞን ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ እና ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ነው፡፡ ቢሮው ድጋፍ…

የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር የተኩስ አቁም ስምምነት እንዲደረግ ለመንግስት ጥያቄ አቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር የፌዴራል መንግስት ሰብዓዊነትን መሰረት ባደረገና ተጨማሪ ጉዳት በማያስከትል መልኩ የተኩስ አቁም ስምምነት እንዲያደርግ ጥያቄ ማቅረቡን አስታወቀ። የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር አብርሃም…

አቶ ደመቀ መኮንን የስራ ጊዜያቸውን ካጠናቀቁት የጆርዳን አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የስራ ጊዜያቸውን ካጠናቀቁት በኢትዮጵያ የጆርዳን አምባሳደር ዋፊ አያድ ጋር ተወያዩ፡፡ በወቅቱም አቶ ደመቀ በሁለቱ ሃገራት መካከል ያለው ግንኙነት ረጅም ጊዜ ያስቆጠረና…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ የ15 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ የ15 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ:: ድጋፉ ኮሚቴው በጃፓን ቶኪዮ የኦሊምፒክ ጨዋታዎች ለሚያደርገው ዝግጅት የሚረዳ መሆኑን የባንኩ መረጃ ያመላክታል፡፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት…

5ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባውን ነገ ያካሂዳል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክር ቤቱ ነገ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የመሰብሰቢያ አዳራሽ በሚያካሂደው 16ኛ መደበኛ ስብሰባ የፌዴራል ዋና ኦዲተር የሚያቀርበውን የፌዴራል መስሪያ ቤቶች የ2012 በጀት ዓመት ሂሳብ የፋይናንስና ሕጋዊነት ኦዲት እና የክዋኔ ኦዲት ሪፖርት…

ከየክልሎቹ የሚሰበሰቡ የምርጫ ድምጽ ውጤቶች ርክክብና ጉብኝት ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከየክልሎቹ የሚሰበሰቡ የምርጫ ድምጽ ውጤቶች ርክክብና ጉብኝት ተደረገ። የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ባዘጋጀው የመገናኛ ብዙሀን ጉብኝት በአጠቃላይ ከየምርጫ ክልሎች ወደ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የሚመጡ የምርጫ ውጤቶች ርክክብ ሒደት እና በአሁኑ ሰአት…

የ8ኛ ክፍል ፈተናን ለመስጠት ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁን የአማራ ክልል ት/ት ቢሮ ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ክልል አቀፍ የ8ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 23 እስከ 25ቀን 2013 ዓ.ም እንደሚሰጥ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ በክልሉ በሚገኙ ሁሉም ወረዳዎች የፈተናው ወረቀት መድረሱን በአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የፈተና ዝግጅትና አስተዳደር…

በፍሎሪዳ በደረሰ የህንጻ መደርመስ እስካሁን 150 ሰዎች የደረሱበት አልታወቀም

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ፍሎሪዳ ግዛት በደረሰ የህንጻ መደርመስ አደጋ እስካሁን 150 የሚሆኑ ሰዎች የደረሱበት አልታወቀም፡፡ ባሳለፍነው ሃሙስ በተከሰተው በዚህ አደጋ ህይወታቸው ያለፉ ዜጎች ቁጥር ዘጠኝ ሲደርስ÷ 150 የሚሆኑት ደግሞ ደብዛቸው ጠፍቷል ነው…

የሴካፋ ውድድር በሁለት ሳምንት ተራዘመ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የምስራቅ እና መካከለኛው አፍሪካ ሀገራት ውድድር (ሴካፋ) በሁለት ሳምንት መራዘሙን አስታወቀ፡፡ ውድድሩ በኢትዮጵያ አቆጣጠር ሐምሌ 10 ቀን 2013 ዓ.ም እንደሚጀምር መገለጹን ሶከር ኢትዮጵያ ዘግቧል።…

የጀነራል ሰዓረ መኮንንና የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ መታሰቢያ ሃውልት በቅርቡ ይመረቃል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የኢፌዴሪ ጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጀነራል ሰዓረ መኮንንና የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ መታሰቢያ ሃውልት ስራ መጠናቀቁን ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ተናግረዋል፡፡ ከተማ አስተዳደሩ "ወታደር ብሄር የለውም" በሚል ንግግራቸው…